Deuteronomy 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ፡ ኣብ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፡ ሙሴ ንደቂ እስራኤል ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም ኲሉ ተዛረቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአ​ር​ባ​ኛው ዓመት በዐ​ሥራ አን​ደ​ኛው ወር ከወ​ሩም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን፥ ሙሴ እን​ዲ​ነ​ግ​ራ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እነ​ርሱ ያዘ​ዘ​ውን ሁሉ ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ነገ​ራ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአርባኛው ዓመት በአሥራ አንደኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን፥ ሙሴ፥ በሐሴቦን ተቀምጦ የነበረውን የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን፥ በአስታሮትና በኤድራይ ተቀምጦ የነበረውን የባሳንን ንጉሥ ዐግን ከመታ በኋላ፥ እግዚአብሔር ስለ እነርሱ ያዘዘውን ሁሉ ለእስራኤል ልጆች ነገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአርባኛው ዓመት በዓሥራ አንደኛው ወር መጀመሪያ ቀን፥ ሙሴ፥ ጌታ ስለ እነርሱ ያዘዘውን ሁሉ ለእስራኤል ልጆች ነገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብጼፐ ኡንቱንቱ ከሴዳ ኦይታማን ላይን፥ ታማነ እተን አግናን፥ አግናዉ ኮይሮ ጋላሳን፥ ሙሴ መና ጎዳይ ኡንቱንቱዋ አ አዛዜዳዋ ኡባ እስራኤላቶ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibs'eppe unttunttu keseedda oytamantsaa laytsan, tammanne ittentsa aginaan, aginaw koyiro gallassan, Muse Med'inaa Goday unttunttuwaa Aa azazeeddawaa ubbaa Israa'eelatoo odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gibxeppe istti kezidaappe oyddu tammanththo layththan tammanne issinththa aginay gelida koyro gallas Musey derezas erisana mala GODAY izas yootida qaala ubbaa isttas yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊብጼፔ ኢስቲ ኬዚዳፔ ኦይዱ ታማን ላይን ታማኔ ኢሲን ኣጊናይ ጌሊዳ ኮይሮ ጋላስ ሙሴይ ዴሬዛስ ኤሪሳና ማላ ጎዳይ ኢዛስ ዮቲዳ ቃላ ኡባ ኢስታስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብፀፈ ኤንቲ ከይዳ ኦይታማን ላይን፥ ታማነ እስን አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ ጎዳይ ኤንታባ ሙሰ ኪትዳባ ኡባ እስራኤለ አሳስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibxefe enti keyida oytamantho laythan, tammanne issintho ageenan, koyro gallasan, Goday entaba Muse kiittidaba ubbaa Isra7eele asaas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በአርባኛው ዓመት፣ በዐሥራ አንደኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን እስራኤላውያንን በሚመለከት እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዘውን ሁሉ ሙሴ ለእነርሱ ነገራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ግብጽን ለቀው ከወጡ በኋላ አርባኛው ዓመት በገባ በዐሥራ አንደኛው ወር መጀመሪያ ቀን ሙሴ ለሕዝቡ ያስረዳቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘውን ቃል ሁሉ ነገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት፥ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ መበል ዓሰርተ ሓደ ወርሒ፥ ሙሴ ኸምቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ክነግሮም ዝኣዘዞ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ መበል ኣርብዓ ዓመት፡ ኣብታ መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፡ ሙሴ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንደቂ እስራኤል ኪነግሮም ዝአዘዞ ኹሉ ተዛረበ፡