Deuteronomy 1:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ በረኻ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከም ወዱ ከም ዝወለደካ ዝረኣኻሉ፡ ኣብ ኵሉ እቲ ናብዚ ቦታ እዚ እትበጽሕ ዝኸድካዮ መገዲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ​ዚ​ህም ስፍራ እስ​ክ​ት​መጡ ድረስ በሄ​ዳ​ች​ሁ​በት መን​ገድ ሁሉ፥ ሰው ልጁን እን​ዲ​መ​ግብ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በም​ድረ በዳ እን​ደ​መ​ገ​ባ​ችሁ እና​ንተ አይ​ታ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደዚህም ስፋራ እስክትመጡ ድረስ በሄዳችሁበት መንገድ ሁሉ፥ ሰው ልጁን እንዲሸከም አምላክህ እግዚአብሔር እንደተሸከመህ አንተ አይተሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደዚህም ስፍራ እስክትመጡ ድረስ በሄዳችሁበት መንገድ ሁሉ፥ በምድረ በዳም፥ ሰው ልጁን እንደሚንከባከብ፥ ጌታ አምላካችሁ እንዴት እንደተንከባከባችሁ አይታችኋል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ መላ ቢታን፥ ህንተ ሀ ሳኣ ጋካናዉ ዬዳ ኦገ ኡባን፥ አሳይ ባረ ናኣ ቶክያዋዳን፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ቶኬዳዋ በኤድታ’ ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay mela biittaan, hintte ha sa'aa gakkanaw yeedda oge ubbaan, Asay bare na'aa tookkiyaawaadan, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena tookkeeddawaa be'eedita› yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aaway ba naa al7isiza mala intte biza bazzo biitta ubbaan izi inttena kaaleththishe inttena saron hayssa wostti gaththidaakko intte beyideta.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዋይ ባ ና ኣልኢሲዛ ማላ ኢንቴ ቢዛ ባዞ ቢታ ኡባን ኢዚ ኢንቴና ካሌሼ ኢንቴና ሳሮን ሃይሳ ዎስቲ ጋዳኮ ኢንቴ ቤዪዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ህንተ ሀ መላ ቢታ ጋካናዉ ይዳ ኦገ ኡባን አስ ባ ናአ ቶከይሳዳ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ህንተና ቶክዳይሳ በእደታ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi hinte ha mela biitta gakanaw yida oge ubban asi ba na7a tookeysada Goday hinte Xoossay hintena tookidaysa be7ideta” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምድረ በዳው እንደ አደረገው ሁሉ። በዚያም አባት ልጁን እንደሚሸከም፣ እናንተን አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እዚህ ስፍራ እስክትደርሱ በመጣችሁበት መንገድ ሁሉ እንዴት እንደ ተሸከማችሁ አይታችኋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ወደዚህ ቦታ እስክትመጡ ድረስ አንድ ሰው ልጁን እንደሚንከባከብ በሄዳችሁበት መንገድ ሁሉ አምላካችሁ እግዚአብሔር በምድረ በዳው እንደ ተንከባከባችሁ አይታችኋል።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ንወዱ ኸም ዝሕንግሮ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ናብዛ ቦታ እዚኣ ኽሳዕ እትመፁ፥ ኣብ ምድረ በዳ ኣብ ኵሉ ዝኸድኩምዎ መንገዲ ኸም ዝሓንገረኩም ርኢኹም ኢኹም’ በልኩኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ንወዱ ኸም ዚሕንግሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ናብዛ ቦታ እዚኣ ኽሳዕ እትመጹ፡ ኣብ በረኻ ኣብ ኩሉ ዝኸድኩምዎ መገዲ ኸም ዝሀንገረካ ርኢኻ።