Deuteronomy 1:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር እውን ምእንታኻ ተቘጢዑኒ፡ ንስኻውን ናብኣ ኣይትኣቱን ትኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም በእናንተ ምክንያት በእኔ ተቈጣ፤ እንዲህም አለ፦ አንተ ደግሞ ወደዚያ አትገባም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ደግሞ በእናንተ ምክንያት በእኔ ተቆጣ እንዲህም አለ። አንተ ደግሞ ወደዚያ አትገባም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእናንተው ምክንያት ጌታ በእኔም ላይ ደግሞ ተቆጥቶ እንዲህም አለኝ፤ ‘አንተም ደግሞ ወደዚያ አትገባም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ ጋሱዋን መና ጎዳይ ታ ቦላካ ሀንቀቲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ ሙሴ፥ ሀራይ አቶ ኔንካ ሄ ቢታ ገላካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte gaasuwaan Med'inaa Goday ta bollakka hank'k'ettiide, hawaadan yaageedda; Muse, haray atto neenikka he biittaa gelakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte gaason GODAY tana hanqettidi, ‹Muse nenikka he dereyo gelakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ጋሶን ጎዳይ ታና ሃንቄቲዲ፥ ‹ሙሴ ኔኒካ ሄ ዴሬዮ ጌላካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ጋሶን ጎዳይ ታ ቦላካ ሀንቀትድ፥ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ሀር አቶሽን፥ ነካ ሄ ቢታ ገላካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte gaason Goday ta bollaka hanqetidi, haysada yaagis; “Hari attoshin, neka he biitta gelaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእናንተ ምክንያት እግዚአብሔር (ያህዌ) እኔን ተቈጥቶ እንዲህ አለኝ፤ “አንተም ብትሆን አትገባባትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእናንተው ምክንያት እግዚአብሔር በእኔም ላይ እንኳ ተቈጥቶ እንዲህ አለኝ፤ ‘ሙሴ፥ አንተም ራስህ እንኳ ወደዚያች ምድር አትገባም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ነኣይውን ብሰንክኹም እግዚኣብሄር ተቘጥዐኒ፤ ‘ንስኻ እውን ኣይትኣትዋን ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንኣይ ድማ ብሰርኹም ንስኻውን ኣይትአትዋን ኢኻ፡ ኢለ ኾርየለይ።