Deuteronomy 1:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብቲ ኸረን እቲ ዚነብሩ ኣሞራውያን ከኣ፡ ከም ንህቢ፡ ከም ንህቢ ሰጐጉኹም፡ ኣብ ሰዒር ከኣ ክሳዕ ሆርማ ኣጥፍኡኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ተራራማ አገር ይኖሩ የነበሩ አሞሬዎናውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፤ ንብ እንደምትነድፍም ነደፉአችሁ፤ አሳደዱአችሁም፤ ከሴይር እስከ ሔርማም ድረስ መቱአችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም በተራራማው አገር ይኖሩ የነበር አሞራውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፥ ንብ እንደምታሳድድም አሳደዱአችሁ፥ እስከ ሔርማም ድረስ በሴይር መቱአችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም በተራራማው አገር ይኖሩ የነበር አሞራውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፥ እንደ ንብ መንጋ አሳደዱአችሁ፥ እስከ ሔርማም ድረስ በሴይር ድል ነሷችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ሄ ገዘ ጋድያን ደእያ አሞራቱ ህንተናና ኦላ ጋከቲደ፥ ህንተና ማይ የደርስያዋዳን የደርሲደ፥ ሄ ኤዶማ ጋድያን ቢደ ሆርማ ጋካናዉ ሾጬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, he gezze gadiyaan de'iyaa Amooratuu hinttenana olaa gakettiide, hinttena matsay yederssiyaawaadan yederssiide, he Eedooma gadiyaan biide Horima gakkanaw shoc'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He zumbullata bolla diza Amoore dere asati inttenara ola oykettida; istta olanchchati maththa mala intte bolla yiidi Horma gakkanaas inttena yedeththida; zumbullati dari uttida Eedoome deren inttena xoonida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳቲ ኢንቴናራ ኦላ ኦይኬቲዳ፤ ኢስታ ኦላንቻቲ ማ ማላ ኢንቴ ቦላ ዪዲ ሆርማ ጋካናስ ኢንቴና ዬዴዳ፤ ዙምቡላቲ ዳሪ ኡቲዳ ኤዶሜ ዴሬን ኢንቴና ጾኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ደረይ ዳርያ ቢታን ደእያ አሞረት ህንተራ ኦላ ጋሄትድ፥ ህንተና ማ ጎደይሳዳ ጎድድ፥ ሳይረ ቢታፈ ብድ ሆርማ ጋካናዉ ሾጭዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He derey dariya biittan de7iya Amooreti hintera ola gahetidi, hintena mathi gooddeysada gooddidi, Sayre biittafe bidi Horma gakanaw shocidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእነዚያ ኰረብቶች ላይ የሚኖሩት አሞራውያን ሊወጓችሁ ወጡ፤ እንደ ንብ ሰራዊትም ሆነው አባረሯችሁ፤ ከሴይር አንሥቶ እስከ ሔርማ ድረስ አሳድደው መቷችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በነዚያ ኮረብታዎች ላይ የሚኖሩ አሞራውያንም መጥተው ተጋጠሙአችሁ፤ ሠራዊታቸውም እንደ ንብ መንጋ ግር ብለው መጥተው እስከ ሆርማ ድረስ አሳደዱአችሁ፤ ኮረብታማ በሆነችው በኤዶም አገርም ድል አደረጉአችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣብቲ ደጕዓ ዝነብሩ ኣሞራውያን ድማ ወፂኦም ተዋግኡኹም፤ ከምቲ ንህቢ እተሳጕጎ ድማ ኣሳጐጕኹም፤ ካብ ሴይር ጀሚሮም ክሳዕ ሔርማ ወቕዑኹም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ኣብ ኸረን ዚነብሩ እሞራውያን ድማ ወጺኦም ተቐባበሉኹም፡ ከምቲ ንህቢ ዚገብሮ ገይሮም ከአ ሰጎጉኹም፡ ኣብ ስዒር ድማ ክሳዕ ሖርማ ወቕዑኹም።