Deuteronomy 1:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተመሊስኩም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር በኸኹም። እግዚኣብሄር ግና ድምጽኻ ኣይሰምዖን ኣይሰምዓካን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተቀምጣችሁም በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት አለቀሳችሁ፤ እግዚአብሔር ግን ድምፃችሁን አልሰማም፤ ወደ እናንተም አልተመለከተም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተመልሳችሁም በእግዚአብሔር ፊት አለቀሳችሁ፤ እግዚአብሔር ግን ድምፃችሁን አልሰማም፥ ወደ እናንተም አላዳመጠም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተመልሳችሁም በጌታ ፊት አለቀሳችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ድምፃችሁን ሊሰማም፥ እናንተም ሊያዳምጥ አልወደደም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተካ ጉየ ስሚደ፥ መና ጎዳ ስንን ዬኬድታ፤ ሽን ጾሳይ ህንተ ዬኩዋ ስስቤና ዎይ ሀይዝቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttekka guyye simmiide, Med'inaa Godaa sintsan yeekkeeddita; shin S'oossay hintte yeekuwaa sisibeenna woy hayzzibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas intte simmi yiidi GODAA sinththan yeekkideta; gido attiin izi intte yeehozanne waasoza siyidi inttena maaddanaas koyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ሲሚ ዪዲ ጎዳ ሲንን ዬኪዴታ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኢንቴ ዬሆዛኔ ዋሶዛ ሲዪዲ ኢንቴና ማዳናስ ኮዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ጉየ ስሚድ፥ ጎዳኮ ዬክደታ፤ ሽን ጎዳይ ህንተ ዬሁዋ ስእቤና ዎይኮ ሀይዝቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte guye simmidi, Godaako yeekideta; shin Goday hinte yeehuwa si7ibeenna woyko hayzibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም ተመልሳችሁ መጥታችሁ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አለቀሳችሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር (ያህዌ) ልቅሷችሁን አልሰማም፤ አላዳመጣችሁምም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ይረዳችሁ ዘንድ ወደ እግዚአብሔር በመጮኽ አለቀሳችሁ፤ ነገር ግን ጩኸታችሁን ሊያዳምጥና ሊረዳችሁ አልወደደም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ተመሊስኩም ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር በኸኹም፤ እግዚኣብሄር ግና ድምፅኹም ኣይሰምዐን፤ ናባኻትኩምውን ኣይጠመተን።
Amharic Tigrinya 2011
ተመሊስኩም ከኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር በኼኹም፡ እግዚኣብሄር ግና ድምጽኹም ኣይሰምዔን፡ እዝኑ ኸኣአ ጽን ኣይበለኩምን።