Deuteronomy 1:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ነታ ምድሪ አቕርበልኩም ኣለኹ። ኣቲኹም ነታ እግዚኣብሄር ንኣቦታትኩም ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ንዓታቶምን ንዘርኦምን ክህቦም ዝመሓሎም ምድሪ ውሰዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ ምድሪቱን ሰጠኋችሁ፤ ግቡ፥ እግዚአብሔር ለእነርሱ፥ ከእነርሱም በኋላ ለዘራቸው ይሰጣት ዘንድ ለአባቶቻችሁ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማለላቸውን ምድር ውረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ምድሪቱን በፊታችሁ አድርጌአለሁ፤ ግቡ፥ እግዚአብሔር ለእነርሱ ከእነርሱም በኋላ ለዘራቸው ይሰጣት ዘንድ ለአባቶቻችሁ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማለላቸውንም ምድር ውረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ምድሪቱን በፊታችሁ አኖራለሁ፥ ግቡ፥ ጌታ ለእነርሱ ከእነርሱም በኋላ ለዘራቸው ይሰጣት ዘንድ ለአባቶቻችሁ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማለላቸውንም ምድር ውረሱ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በእተ፥ ታን ህንተንቶ ሀ ቢታ እማድ። ቢደ ህንተ አዋቶ፥ አብራሃማዉ፥ ይሳቃዉ፥ ያቆባዉነ፥ ኡንቱንቱፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ዛርያዉ እማናዉ መና ጎዳይ ጫቄዳ ቢታ ላትተ’ ያጌዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Be'ite, taani hinttenttoo ha biittaa immaad. Biide hintte aawaatoo, Abrahaamaw, Yisaak'aw, Yaak'oobawunne, unttunttuppe guyyiyaan, unttunttu zariyaw immanaw Med'inaa Goday c'aak'k'eedda biittaa laattite› yaageedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hekko tani ha biittayo inttes immadis; intteka biidi intte aawatas Abrahaames, Yisaaqas, Yaaqoobessinne isttafe guyen yaana istta zereththatas immanaas GODAY caaqqida biittayo laattite› gides» giidi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄኮ ታኒ ሃ ቢታዮ ኢንቴስ ኢማዲስ፤ ኢንቴካ ቢዲ ኢንቴ ኣዋታስ ኣብራሃሜስ፥ ዪሳቃስ፥ ያቆቤሲኔ ኢስታፌ ጉዬን ያና ኢስታ ዜሬታስ ኢማናስ ጎዳይ ጫቂዳ ቢታዮ ላቲቴ› ጊዴስ» ጊዲ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄኮ፥ ታኒ ህንተዉ ሀ ቢታ እማስ። ብድ ህንተ አዋታስ፥ አብራሃመስ፥ ይሳቃስ፥ ያይቆባስነ ኤንታ ሼሻስ እማናዉ ጎዳይ ጫቅዳ ቢታ ላትተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heko, taani hintew ha biitta immas. Bidi hinte aawatas, Abrahaames, Yisaaqas, Yayqoobasinne enta sheeshas immanaw Goday caaqida biitta laattite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ ይህችን ምድር ሰጥቻችኋለሁ፤ እንግዲህ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአባቶቻችሁ ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ፣ ከእነርሱም በኋላ ለዘሮቻቸው ሊሰጥ የማለላቸውን ምድር ገብታችሁ ውረሱ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ፥ ምድሪቱ በፊታችሁ ናት፤ እኔ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻችሁ ለአብርሃም፥ ለይስሐቅና ለያዕቆብ፥ እንዲሁም ለዘሮቻቸው ላወርሳቸው የተስፋ ቃል የገባሁላቸውን ምድር ሄዳችሁ ውረሱ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም፥ ንኣብርሃም፥ ንይስሓቅ፥ ንያእቆብ፥ ብድሕሪኦም ከዓ ንዘርኦም ክህቦም ዝመሓለሎም ምድሪ፥ እንሆ ሂቡኩም ኣሎ፤ እተውዋን ውረስዋን’ ” ኢሉ ተዛረበና።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ እዛ ምድሪ ኣብ ቅድሜኹም ኣንቢረልኩም ኣሎኹ። እታ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም፡ ንኣብርሃም፡ ንይስሃቅ፡ ንያእቆብ፡ ንኣታቶም ብድሕሪኦም ከአ ንዘርኦም ኪህቦም ዝመሓለሎም ምድሪ እተውዋ፡ ውረስዋ ኸአ።