Deuteronomy 10:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ፍርሃዮ። ንዕኡ ከተገልግሎ፡ ንዕኡ ድማ ክትጣበቕን ብስሙ ክትምሕልን ይግባእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ፤ እርሱንም አምልክ፤ እርሱንም ተከተል፤ በስሙም ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ፥ እርሱንም አምልክ፤ ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔርን ፍራ፥ እርሱንም አምልክ፥ ከእርሱም አትነጠል፥ በስሙም ማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳዉ፥ ህንተ ጾሳዉ፥ ያይተ፤ አዉ ኦተ፤ አናና ኦይቀትተ፤ አ ሱንንካ ጫቂተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaw, hintte S'oossaw, yayyite; aw ootsite; aanana oyk'k'etite; Aa suntsankka c'aak'k'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossaas yayyite; izas xalla goynnite; izan ammanettidi iza sunththan caaqqite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ያዪቴ፤ ኢዛስ ጻላ ጎይኒቴ፤ ኢዛን ኣማኔቲዲ ኢዛ ሱንን ጫቂቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ፥ ነ ፆሳ ያያ፤ እያዉ ኦ፤ እያራ ኦይከታ፤ እያ ሱንን ጫቃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa, ne Xoossaa yayya; iyaw ootha; iyara oyketa; iya sunthan caaqa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ፍራ፤ አምልከውም፤ ከእርሱም ጋር ተጣበቅ፤ በስሙም ማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላክህን እግዚአብሔርን በመፍራት ለእርሱ ታዘዝ፤ እርሱንም ብቻ አምልክ፤ ለእርሱ ታማኝ ሆነህ በእርሱ ስም ብቻ ማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ፍርሕዎ፤ ንእኡ ኣምልኹ፤ ናብኡ ኸዓ ቕረቡ፤ ብስሙ ጥራሕ መሓሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ፍርሃዮ ንእኡ ኣምልኾ ናብኡ ኽአ ተጸጋዕ፡ ብስሙውን ምሐል።