Deuteronomy 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ጊዜ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ነገድ ሌዊ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ኪስከሙ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሎም ኬገልግልዎን ብስሙ ኪባርኹን፡ ክሳዕ ሎሚ ፈለዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ይሸከም ዘንድ፥ እርሱንም ለማገልገል በእግዚአብሔር ፊት ይቆም ዘንድ፥ በስሙም ይባርክ ዘንድ እግዚአብሔር እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ይሸከም ዘንድ፥ እርሱንም ለማገልገል በእግዚአብሔር ፊት ይቆም ዘንድ፥ በስሙም ይባርክ ዘንድ እግዚአብሔር እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ የጌታን ቃል ኪዳን ታቦት እንዲሸከም፥ እርሱንም ለማገልገል በጌታ ፊት እንዲቆም፥ በስሙም እንዲባርክ ጌታ እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ፥ መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታ ቶካና ማላ፥ መና ጎዳዉ ኦና ማላ፥ አ ስንን ኤቃና ማላነ፥ ሀች ጋካናዉካ ኡንቱንቱ ኦያዋዳን መና ጎዳ ሱንን አንጃና ማላ፥ ሌዊያ ዛራቱዋ መና ጎዳይ ባረዉ ዱማዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode, Med'inaa Godaa C'aak'uwaa Taabootaa tookkana mala, Med'inaa Godaw ootsana mala, Aa sintsan ek'k'ana malanne, hachchi gakkanawukka unttunttu ootsiyaawaadan Med'inaa Godaa suntsan anjjana mala, Leewiyaa zaratuwaa Med'inaa Goday barew dummayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Lewe qommoti Caaqo Qaala Taabotaa tookkana mala, GODAA sinththan eqqidi izas ooththana malanne asaakka GODAA sunththan anjjana mala shuumides; hach gakkanaas Lewe qommota oosoy hessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ሌዌ ቆሞቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶካና ማላ፥ ጎዳ ሲንን ኤቂዲ ኢዛስ ኦና ማላኔ ኣሳካ ጎዳ ሱንን ኣንጃና ማላ ሹሚዴስ፤ ሃች ጋካናስ ሌዌ ቆሞታ ኦሶይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ቶካና መላ፥ ጎዳ ስንን ኤቅድ እያ ሀጋዛና መላነ ሀች ጋካናዉ ኤንቲ ኦይሳ መላ ጎዳ ሱንን አንጃና መላ ሌወ ኮቻ ጎዳይ ባዉ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode Godaa caaqo Taabotiya tookana mela, Godaa sinthan eqidi iya haggaazana melanne hachi gakanaw enti ootheysa mela Godaa sunthan anjana mela Leewe kochaa Goday baw dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ፣ ዛሬም እንደሚያደርገው ያገለግል ዘንድ፣ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ፊት እንዲቆምና በስሙ እንዲባርክ የእግዚአብሔርንም (ያህዌ) የኪዳኑን ታቦት እንዲሸከም እግዚአብሔር (ያህዌ) የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት እንዲሸከሙ፥ በፊቱም በመቆም እንዲያገለግሉትና ሕዝቡን በእግዚአብሔር ስም እንዲባርኩ የሌዊን ነገድ በመለየት ሾመ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የሌዊ ነገድ ትውልድ አገልግሎት ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንነገድ ሌዊ፥ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ክፆሩ፥ ንእኡ ንምግልጋል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንኽቖሙ፥ ብስሙ ንኽባርኹ እግዚኣብሄር ክሳዕ ሎሚ ንነገድ ሌዊ ፈለዮም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንነግድ ሌዊ ታቦት ኪዳን እግዚኣቤር ኪጸውር፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኪቐውም፡ ንእኡ ኼገልግል፡ ክሳዕ ሎሚ ድማ ብስሙ ኺምርቕ፡ ፈለዮ።