Deuteronomy 11:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዚ ሎሚ ዝእዝዘኩም ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ተኣዘዝኩም፡ በረኸት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በረከትም፥ እኔ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትሰሙ ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በረከትም፥ እኔ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትሰሙ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በረከቱ ዛሬ የምሰጣችሁን የጌታ የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ስትፈጽሙ ሲሆን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ሀች ህንተና አዛዝያ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዞቱዋ ናጎፐ፥ ህንተ አንጀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani hachchi hinttena azaziyaa Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazotuwaa naagooppe, hintte anjjettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta hach inttes immiza GODAA intte Xoossaa azazota naagikko intte anjjettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሃች ኢንቴስ ኢሚዛ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ኣዛዞታ ናጊኮ ኢንቴ ኣንጄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ሀች ህንተና ኪትያ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ኪታ ናግኮ፥ ህንተ አንጀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta hachi hintena kiittiya Godaa, hinte Xoossaa kiita naagiko, hinte anjetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በረከቱ ዛሬ የምሰጣችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዞች ስትፈጽሙ ሲሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዛሬ እኔ የምሰጣችሁን የእግዚአብሔር አምላካችሁን ትእዛዞች ሁሉ ብትፈጽሙ በረከት ታገኛላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰሚዕኹም ክትባረኹ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ምርቓ እዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘሎኹ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ሰማዕኩም እዩ።