Deuteronomy 12:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣይትበልዕዎን ትኽእሉ ኢኹም፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ እንተ ገበርኩም፡ ንዓኻትኩምን ብድሕሬኹም ደቅኹምን ጽቡቕ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት መል​ካ​ምና ጥሩ የሆ​ነ​ውን ነገር ስታ​ደ​ርግ ለአ​ንተ፥ ከአ​ን​ተም በኋላ ለል​ጆ​ችህ መል​ካም እን​ዲ​ሆ​ን​ላ​ችሁ፥ አት​ብ​ላው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነውን ነገር ስታደርግ ለአንተ ከአንተም በኋላ ለልጆችህ መልካም እንዲሆንላችሁ፥ አትብላው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌታ ፊት ትክክል የሆነውን ነገር ስለምታደርግ፥ ለአንተም ሆነ ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ልጆችህ መልካም እንዲሆንላቸው አትብላው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ መና ጎዳ ስንን ህንተ ሎኦባ ኦያዌ ህንተዉ፥ ህንተፐ ጉይያን፥ ህንተ ናናቶካ ሎኦ ግዳና ማላ፥ ሱ ኡሾፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte Med'inaa Godaa sintsan hintte lo"obaa ootsiyaawe hinttew, hintteppe guyyiyaan, hintte naanatookka lo"o gidana mala, suutsaa ushshoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Inttessinne intte naytas lo7o gidana mala suuth moopite; intte hessaththo ooththiko Xoossi ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴሲኔ ኢንቴ ናይታስ ሎኦ ጊዳና ማላ ሱ ሞፒቴ፤ ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ጾሲ ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነዉነ ኔፐ ጉየራ ያና ነ ናይታስ እንጀታና መላ ሱ ሞፓ። ሄሳ ነ ኦኮ ጎዳ ኡፋይሳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Newunne neepe guyera yaana ne naytas injetana mela suuthi moopa. Hessa ne oothiko Godaa ufaysaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ትክክል የሆነውን ነገር ስለምታደርግ፣ ለአንተም ሆነ ከአንተ በኋላ ለሚመጡት ልጆችህ መልካም እንዲሆንላቸው አትብላው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለአንተና ከአንተም በኋላ ለልጆችህ መልካም ይሆንልህ ዘንድ ደምን አትብላ፤ ይህንንም በማድረግህ እግዚአብሔርን ደስ ታሰኛለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደም እንተ ዘይበሊዕኹም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ እንተ ጌርኩም፥ ንኣኻትኩም፥ ብድሕሬኹም ከዓ ንደቅኹም ሰናይ ክኾነልኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ምስ ገበርካ፡ ንኣኻ ብድሕሬኻ ኸአ ንደቅኻ፡ ምእንቲ ኺጽብቐልካ፡ ኣይትብልዓዮ።

Recommended Reading