Deuteronomy 12:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሜኹም ምስ ተጠፍኡ፡ ምስ ሰዓብኩም ኣብ መጻወድያ ከይትኣትዉ ተጠንቀቑ። እዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ከመይ ገይሮም ንኣማልኽቶም ኣገልገሉዎም፧ ኣነ እውን ከምኡ ክገብር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላኮቻቸውንም እንዳትሻ፥ አሕዛብም ለአምላኮቻቸው እንደሚያደርጉ እኔም አደርጋለሁ እንዳትል ራስህን ጠብቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምድራቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥ ከፊትህ ከጠፉ በኋላ እነርሱን ለመከተል እንዳትጠመድ። እነዚህስ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩት እንዴት ነው? እንዲሁ ደግሞ እኔ አደርጋለሁ ብለህ ስለ አማልክቶቻቸው እንዳትጠይቅ ተጠንቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከፊትህ ከጠፉ በኋላ፥ ‘እነዚህ ሕዝቦች አማልክታቸውን የሚያመልኩት እንዴት ነው? እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ’ ብለህ በመጠየቅ እንዳትጠመድ ተጠንቀቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ህንተ ስንፐ ይክችና ህንተ ኡንቱንታ ካላናዉ፥ ኡንቱንታ ጲርያን ኦይቀተናዳን ናገትተ፤ ‘ኑንካ ኡንቱንቱዳን ጎይናናዉ፥ ሀ ካዉተቱ ባረንቱ ጾሳቶ ዎት ጎይኒኖ’ ያጊደ፥ ካል ኦቼናዳን ናገትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
unttunttu hintte sintsaappe d'aykkichchina hintte unttuntta kaallanaw, unttuntta p'iriyaan oyk'k'ettennaadan naagettite; ‹Nuunikka unttunttudan goyinnanaw, ha kawutetsatuu barenttu s'oossatoo wooti goyinniino› yaagiide, kaalli oochchennaadan naagettite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
istti intte sinththafe dhaydaappe guye, «Hayti ha kawoteththati bantta eeqa xoossatas wostti goynnizoo? Nunikka isttayssaththo ooththana» giidi woximaden oykettontta mala naagettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢንቴ ሲንፌ ይዳፔ ጉዬ፥ «ሃይቲ ሃ ካዎቴቲ ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ዎስቲ ጎይኒዞ? ኑኒካ ኢስታይሳ ኦና» ጊዲ ዎጺማዴን ኦይኬቶንታ ማላ ናጌቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ነ ስንፈ ይዳፐ ጉየ፥ ነ ኤንታ ፆሳታ ጎይናዳ፥ ፅሄን ኦይከቶና መላ ናገታ። ኔኒ፥ “ሀ ካዎተት ባንታ ፆሳታ ዋትድ ጎይኖና?” ያጋዳ ካላዳ ኦይቾና መላ ናገታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
enti ne sinthafe dhaydaape guye, ne enta xoossata goyinnada, xihen oyketonna mela naageta. Neeni, “Ha kawotethati banta xoossata waatidi goyinnona?” yaagada kaallada oychonna mela naageta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከፊትህ ከጠፉ በኋላ፣ “እነዚህ ሕዝቦች አማልክታቸውን የሚያመልኩት እንዴት ነው? እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ” ብለህ በመጠየቅ እንዳትጠመድ ተጠንቀቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህ ሕዝቦች ከተደመሰሱ በኋላ እነርሱ ያደርጉ የነበረውን ድርጊት በማድረግ ወጥመድ ውስጥ አትግባ፤ እኔም እንደ እነርሱ አደርጋለሁ በማለት እነዚህ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን እንዴት ያመልኩ ነበር ብለህ አትጠይቅ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ቅድሜኹም ምስ ጠፍኡ፥ ደድሕሪኣቶም ብምስዓብ ከይትዕንቀፉ፥ ብዛዕባ ኣማልኽቶም ድማ ‘እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ከመይ ገይሮም ኣማልኽቶም የምልኹ ነበሩ? ንሕናውን ከምኡ ንግበር’ ኢልኩም ከይትጥይቑ ተጠንቀቑ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ቅድሜኻ ምስ ጠፍኡ፡ ደድሕሪኦም ብምስዓብካ ኸይትሕንኮል፡ ብዛዕባ ኣማልኽቶም ከአ፡ እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ከምይ ገይሮም ኣማልኽቶም የገልግሉ ነበሩ፡ ኣነ ድማ ከምኡ ኽገብር፡ ኢልካ ኸይትሕትት ተጠንቀቕ።