Deuteronomy 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ብርግጽ ቅተሎ። ኢድካ ቀዳመይቲ ክትቀትሎ፡ ብድሕሪኡ ድማ ኢድ ኲሉ ህዝቢ ትኹኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ፈጽመህ ተናገር፤ እርሱን ለመግደል በፊት ያንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያለ ማመንታት ግደለው፤እርሱንም ለመግደል በመጀመሪያ የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ ይነሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ዎናዉ ኮሼ። አ ዎናዉ ኮይሮ ነ ዶማ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ አሳይ ኡባይ ባረ ኩሽያ አ ቦላ ዎደ ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa wod'anaw koshshee. Aa wod'anaw koyiro ne doomma; hewaappe guyyiyaan, Asay ubbay bare kushiyaa Aa bolla wotsiide wod'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sidhontta istta wodhite; hessa mala as koyrottidi intte caddite; harati inttefe kaallidi shuchchara caddetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሲንታ ኢስታ ዎቴ፤ ሄሳ ማላ ኣስ ኮይሮቲዲ ኢንቴ ጫዲቴ፤ ሃራቲ ኢንቴፌ ካሊዲ ሹቻራ ጫዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ዎናዉ በሴስ። እያ ዎናዉ ኮይሮ ነ ዶማ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ አሳ ኡባይ ካልድ ዎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
iya wodhanaw bessees. Iya wodhanaw koyro ne dooma; hessafe guye, asa ubbay kaallidi wodho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያለማመንታት ግደለው፤ እርሱንም ለመግደል በመጀመሪያ የአንተ እጅ፣ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ ይነሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ያለ ማመንታት እንዲሞት አድርግ፤ ይልቁንም በእርሱ ላይ ድንጋይ በመወርወር የመጀመሪያ ሁን፤ ሌላውም ሁሉ ተባብሮ በድንጋይ ወግሮ ይግደለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፈፂምካ ቕተሎ፤ ንእኡ ንምቕታል ቅድም ናትካ ኢድ፥ ደሓር ከዓ ኢድ እቶም ህዝቢ ኣብ ልዕሊኡ ትኹን።
Amharic Tigrinya 2011
ርግጽ ቅተሎ ደአ፡ ንምቕታሉ ኢድካ ትቕድም፡ ደሓር ኢድ ኩሉ ህዝቢ።