Deuteronomy 14:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ጽፍሪ ፈሊዩ ነቲ እተመቕለ ጽፍሪ ኣብ ክልተ ጽፍሪ ዚመቕሎ፡ ኣብ መንጎ እቶም እንስሳታት ድማ ቍርጽራጽ ዚሓክኽ ዘበለ ዅሉ እንስሳ፡ ንስኻትኩም ክትበልዑ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ን​ስ​ሶች ሰኰ​ናው የተ​ሰ​ነ​ጠ​ቀ​ውን፥ ጥፍ​ሩም ከሁ​ለት የተ​ከ​ፈ​ለ​ውን፥ የሚ​ያ​መ​ሰ​ኳ​ው​ንም እን​ስሳ ሁሉ ትበ​ላ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእንስሶች ሰኮናው የተሰነጠቀውን፥ ጥፍሩም ከሁለት የተከፈለውን፥ የሚያመሰኳውንም እንስሳ ሁሉ ትበላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰኰናው ስንጥቅ የሆነውን፥ ለሁለት የተከፈለውንና የሚያመሰኳውንም እንስሳ ሁሉ ትበላለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጹጉንይ ዉር ጳልቀቴዳዋንታ፥ ዋሞትያ መሄቱዋነ ዶአቱዋ ኡባ ሚተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'uguntsay wuri p'alk'k'etteeddawantta, waammotiyaa mehetuwaanne do'atuwaa ubbaa miite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qinccifilley phalqettidaytanne banchikizayta ubbaa miite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቂንጪፊሌይ ጳልቄቲዳይታኔ ባንቺኪዛይታ ኡባ ሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሹቁለይ ጳልቀትዳይሳነ ዋሞትያ መሄታነ ዶአታ ኡባ ሚተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shuquley phalqetidaysanne waammotiya mehetanne do7ata ubbaa miite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰኰናው ስንጥቅ የሆነውን፣ ለሁለት የተከፈለውንና የሚያመሰኳ ማናቸውንም እንስሳ ብላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአጠቃላይም ሰኮናቸው የተከፈለና የሚያመሰኩ እንስሶችን ትበላለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፅፍሩ ዝተሰንጠቐ፥ ሸዀናኡ ኣብ ክልተ ዝተመቕለ፥ ዘመዅስዕ ኵሉ እንስሳ ብልዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ጽፍሩ ስንጡቕ፡ ሸኾናኡ ኣብ ክልተ እተመቕለ፡ መጉስዕ ዚመልስ ኩሉ እንስሳ፡ እዞም እንስሳ እዚኣቶም ብልዑ።