Deuteronomy 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓሰማ ኸኣ፡ ሸኾናኡ ይመቓቕል፡ ግናኸ ቈርበት ስለ ዘይሓክኽ፡ ንዓኻትኩም ርኹስ እዩ። ካብ ስጋኦም ኣይትብላዕ፡ ምዉት ስጋኦም እውን ኣይትበልዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርያም፥ ሰኰናው ስለተሰነጠቀ፥ ጥፍሩም ከሁለት ስለተከፈለ፥ ነገር ግን ሰለማያመሰኳ፥ እርሱ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ ሥጋዉን አትብሉ፤ በድኑንም አትንኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርያም፥ ሰኮናው ስለ ተሰነጠቀ ነገር ግን ስላላመሰኳ እርሱ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ ሥጋውን አትብሉ፥ በድኑንም አትንኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዐሣማም፥ ምንም እንኳ ሰኰናው የተሰነጠቀ ቢሆንም ስለማያመሰኩህ፥ እርሱ ለእናንተ ንጹሕ አይደለም፤ የእነዚህን ሥጋ አትብሉ፤ ጥምባቸውንም አትንኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጉዱንይካ ጹጉንይ ጳልቀ ግዶፐነ ዋሞተና ድራዉ፥ እ ህንተንቶ ቱና። አ አሹዋ ሞፕተ፤ አ ባኩታካ ቦቾፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Guduntsaykka s'uguntsay p'alk'k'etsaa gidooppenne waammotenna diraw, I hinttenttoo tuna. Aa ashuwaa mooppite; Aa bakkutaakka bochchoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gudunththa qinccifilley phalqeth gidikkoka banchikontta gishshas izi hankko tunatara issife qoodettees; haytantta mala medosata moopitenne isttas ahakka bochchofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጉዱን ቂንጪፊሌይ ጳልቄ ጊዲኮካ ባንቺኮንታ ጊሻስ ኢዚ ሃንኮ ቱናታራ ኢሲፌ ቆዴቴስ፤ ሃይታንታ ማላ ሜዶሳታ ሞፒቴኔ ኢስታስ ኣሃካ ቦቾፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጉዱንስ ሹቁለይ ጳልቀ፥ ሽን ዋሞቶና ግሾ እ ህንተዉ ቱና። እያ አሹዋ ሞፓ፤ እያ ባዉታ ቦቾፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gudunthos shuquley phalqethi, shin waammotonna gisho I hintew tuna. Iya ashuwa moopa; iya bawuta bochofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐሳማም እንደዚሁ ርኩስ ነው፤ ምንም እንኳ ሰኰናው የተሰነጠቀ ቢሆንም፣ ስለማያመሰኳ፣ እርሱ ለእናንተ ንጹሕ አይደለም፤ የእነዚህን ሥጋ አትብሉ፤ ጥምባቸውንም አትንኩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዐሣማዎችን አትብሉ፤ እነርሱ ሰኮናቸው የተከፈለ ቢሆንም ስለማያመሰኩ የረከሱ ሆነው ይቈጠራሉ፤ እንደነዚህ ያሉትን እንስሶች መብላት ይቅርና በድናቸውን እንኳ አትንኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓሰማ፥ ሸዀናኣ ዝተሰንጠቐ እዩ፤ ግና ኣይተመዅስዕን እያ፤ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ። ስጋኣ ኣይትብልዑ፤ በድናውን ኣይትንክኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ሐሰማ ንሳ ሸኾናኣ ምቑል እዩ፡ ግናኸ ኣይተመጉስዕን እያ ፡ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ፡ ካብ ስጋኤን ኣይትብልዑ፡ ገምበንውን ኣይትተንክዩ።