Deuteronomy 15:5 — Compare Translations

7 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነዚ ዅሉ እዚ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዛት ክትፍጽሙ፡ ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣጸቢቕኩም እንተ ሰማዕኩም ጥራይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ የአ​ም​ላ​ክ​ህን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ፈጽ​መህ ብት​ሰማ፥ ታደ​ር​ጋ​ትም ዘንድ ዛሬ የማ​ዝ​ዝ​ህን ይህ​ችን ትእ​ዛዝ ሁሉ ብት​ጠ​ብቅ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህ የሚሆነውም ለጌታ ለእግዚአብሔር ፈጽመህ ስትታዘዝና ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች ሁሉ ብትጠነቀቅ ነው።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ጎዳስ ነ ፆሳስ ኪተትኮ፥ ታ ሀች ነና ኪትያ ኪታ ኡባ ናግኮ፥ ነ ፖሎ አንጀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne Godaas ne Xoossaas kiitetiko, ta hachi nena kiittiya kiita ubbaa naagiko, ne polo anjetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ የሚሆነውም ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፈጽመህ ስትታዘዝና ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች ሁሉ በጥንቃቄ ስትከተል ብቻ ነው።
Amharic Tigrinya 2011
ሓንትስ፡ እዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘካ ዘሎኹ ኹሉ ትእዛዝ ክትሕልዎን ክትገብሮን፡ ንቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ተጠንቒቕካ ደአ ስምዓዮ እምበር፡