Deuteronomy 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሞት ዚግብኦ ብኣፍ ክልተ መሰኻኽር ወይ ሰለስተ መሰኻኽር ኪቕተል ኣለዎ። ብኣፍ ሓደ ምስክር ግና ኣይቅተል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሁለት ወይም በሦስት ምስክሮች ሞት የሚገባቸው ይገደሉ፤ በአንድ ምስክር ግን አይገደሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሁለት ወይም በሦስት ምስክሮች አፍ ሞት የሚገባው ይገደል፤ በአንድ ምስክር አፍ አይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሞት የሚገባው ሰው፥ በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ምስክርነት ይገደል፤ ነገር ግን በአንድ ሰው ምስክርነት ብቻ ማንም ሰው አይገደል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎያ አሳይ ሀይቃናዉ በስያዌ ላኡ ዎይ ሄዙ ማርካይ ማርካትና ግዶ፤ እት አሳ ማርካ ቃላን አይ አሳይነ ሀይቆፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wod'iyaa Asay hayk'k'anaw bessiyaawe laa"u woy heezzu markkay markkattina gido; itti asaa markkaa k'aalan ay asaynne hayk'k'oppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika nam7u markkay woykko heedzdzu markkay izaade bolla markkattidaappe guye gido; gido attiin issi asi xalla markkattida markkan ay asikka hayqqofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ናምኡ ማርካይ ዎይኮ ሄ ማርካይ ኢዛዴ ቦላ ማርካቲዳፔ ጉዬ ጊዶ፤ ጊዶ ኣቲን ኢሲ ኣሲ ጻላ ማርካቲዳ ማርካን ኣይ ኣሲካ ሃይቆፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ ናምኡ ዎይኮ ሄ ማርክ ማርካቶና ደእሽን ሀይቆፎ፤ እስ አሳ ማርካን አይ አስካ ሀይቆፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi nam7u woyko heedzu marki markatonna de7ishin hayqofo; issi asa markan ay asika hayqofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሞት የሚገባው ሰው፣ በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ምስክርነት ይገደል፤ ነገር ግን በአንድ ሰው ምስክርነት ብቻ ማንም ሰው አይገደል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሆኖም በዚህ ሁኔታ በሞት መቀጣት የሚገባው ሁለት ወይም ሦስት ሰዎች በእርሱ ላይ ከመሰከሩበት በኋላ ነው፤ ምስክሩ አንድ ብቻ ከሆነ ግን ያ ሰው አይገደል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝቕተል ብኣፍ ክልተ ወይ ሰለስተ ምስክር ይቀተል፤ ብኣፍ ሓደ ምስክር ጥራሕ ግና ኣይቀተል።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዚመውት ብኣፍ ክልተ ምስክር ወይ ሰለስተ ምስክር ይሙት፡ ብኣፍ ሓደ ምስክር ኣይሙት።