Deuteronomy 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኪኸውን ድማ እዩ ብስመይ ኪዛረብ ዚብል ቓለይ ዘይሰምዖ፡ ኣነ ኻብኡ ኽሓትቶ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በስሜም በሚናገረው ሁሉ ያን ነቢይ የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀለዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በስሜም የሚናገረውን ቃሌን የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀልለታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማንም ሰው ነቢዩ በስሜ የሚናገረውን ቃሌን ባይሰማ፥ እኔ ራሴ በተጠያቂነት እይዘዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ታ ሱንን ኦድያ ታ ቃላ ስሰና ኦስነ ሀሉዋ ታን ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I ta suntsan odiyaa ta k'aalaa sisenna oossinne haluwaa taani kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta sunththan yootiza he nabeza qaala siyontta as ta qaxxayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሱንን ዮቲዛ ሄ ናቤዛ ቃላ ሲዮንታ ኣስ ታ ቃጻያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ታ ሱንን ኦድያ ታ ቃላ ስኦና ኦናካ ታ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ta sunthan odiya ta qaala si7onna oonaka ta oychana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ማንም ሰው ነቢዩ በስሜ የሚናገረውን ቃሌን ባይሰማ፣ እኔ ራሴ በተጠያቂነት እይዘዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእኔ ስም የሚናገረውን የዚያን ነቢይ ቃል የማይሰማ ሁሉ እቀጣዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብስመይ ክዛረብ እዩ፤ ንእኡ ምስማዕ ዝኣበየ ሰብ ግና ኽቐፅዖ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ይኸውን ከአ፡ ነቲ ብስመይ ዚዛረቦ ዘረባይ ዘይሰምዕ ሰብ፡ ኣነ ኻብኡ ኽደልዮ እየ።