Deuteronomy 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣነ ዘይኣዘዝክዎ ቓል ብስመይ ኪዛረብ ዚዕበ፡ ወይ ብስም ካልኦት ኣማልኽቲ ዚዛረብ ነብዪ ግና፡ እቲ ነብዪ እቲውን ኪመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ይናገር ዘንድ ያላዘዝሁትን ቃል በስሜ የሚናገር ነቢይ፥ በሌላ አማልክት ስም የሚናገር ነቢይም፥ እርሱ ይገደል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ይናገር ዘንድ ያላዘዝሁትን በስሜ በድፍረት የሚናገር ወይም በሌላ አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ፥ እርሱ ይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን እንዲናገር እኔ ያላዘዝሁትን ቃል በድፍረት በስሜ የሚናገርም ሆነ በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ይገደል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ታ አዛዛቤናዋ ጻሊደ ታ ሱንን ኦድያዌ ዎይ ሀራ ጾሳቱዋ ሱንን ኦድያ ሄ ትምቢትያ ኦድያዌ ሀይቆ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin ta azazabeenawaa s'aliide ta suntsan odiyaawe woy hara s'oossatuwaa suntsan odiyaa he timbbitiyaa odiyaawe hayk'k'o› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin ta iza azazontta xalateththan ta sunththan yootiza nabey woykko eeqa xoossata sunththan yootiza nabey hayqqo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ታ ኢዛ ኣዛዞንታ ጻላቴን ታ ሱንን ዮቲዛ ናቤይ ዎይኮ ኤቃ ጾሳታ ሱንን ዮቲዛ ናቤይ ሃይቆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ታ ኪቶናባ ታ ሱንን ኦድያ ዎይኮ ሀራ ፆሳታ ሱንን ኦድያ ሄ ናበይ ሀይቆ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin ta kiittonnaba ta sunthan odiya woyko hara xoossata sunthan odiya he nabey hayqo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን እንዲናገር እኔ ያላዘዝሁትን ቃል በድፍረት በስሜ የሚናገርም ሆነ በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ይገደል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን ያላዘዝኩትን ማንኛውንም ነገር በስሜ መናገር የሚደፍር ነቢይ፥ ወይም በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ይገደል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና ኣነ ዘይኣዘዝክዎ ብድፍረቱ ብስመይ ዝዛረብ ነቢይ፥ ወይ ብስም ካልኦት ኣማልኽቲ ዝዛረብ ነቢይ፥ ይቀተል’ በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ብድፍረቱ ብስመይ ዘይአዘዝክዎ ቓል ዚዛረብ ነብዩ፡ ወይ ብስም ካልኦት ኣማልኽቲ ዚዛረብ፡ እቲ ነብዩ እቲ ይሙት።