Deuteronomy 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነብዪ ብስም እግዚኣብሄር ኪዛረብ ከሎ፡ እቲ ነገር እንተ ዘይሰዓበን እንተ ዘይተፈጸመን፡ እቲ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ቓል እዩ፣ እቲ ነብዪ ግና ብትዕቢት እተዛረቦ። ክትፈርሖ የብልካን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያ ነቢይ በእግዚአብሔር ስም ከተናገረው ሁሉ ቃሉ ባይደርስ፤ እንደ ተናገረውም ባይሆን እግዚአብሔር ያን ቃል አልተናገረውም፤ ነቢዩ በሐሰት ተናግሮታልና አትስማው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነቢዩ በጌታ ስም የተናገረው ካልተፈጸመ ወይም እውነት ሆኖ ካልተገለጸ፥ መልእክቱ ጌታ የተናገረው አይደለም። ያ ነቢይ በድፍረት ተናግሮታልና እርሱን አትፍራው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ትምቢትያ ኦድያዌ መና ጎዳ ሱንን፥ እ ኦዴዳ ቃላይ ፖለተናን እጾፐ፥ ሄዌ መና ጎዳይ ኦድቤና ቃላ ግድያዋ ኤሪታ። ሄ ትምቢትያ ኦድያዌ ዎርዱዋን ኦዴዳ ድራዉ፥ አዉ ያዮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
he timbbitiyaa odiyaawe Med'inaa Godaa suntsan, I odeedda k'aalay polettennaan is's'ooppe, hewe Med'inaa Goday odibeenna k'aalaa gidiyaawaa eriita. He timbbitiyaa odiyaawe wordduwaan odeedda diraw, aw yayyoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He nabezi yootiday GODAA sunththan yootiin izi yootida qaalay polettontta aggiko hessi GODAY yootonttayssa gididayssa ereeta; he nabezi wordo haasayda gishshas izas yayyofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ናቤዚ ዮቲዳይ ጎዳ ሱንን ዮቲን ኢዚ ዮቲዳ ቃላይ ፖሌቶንታ ኣጊኮ ሄሲ ጎዳይ ዮቶንታይሳ ጊዲዳይሳ ኤሬታ፤ ሄ ናቤዚ ዎርዶ ሃሳይዳ ጊሻስ ኢዛስ ያዮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ናበይ ጎዳ ሱንን ኦድዳ ቃላይ ፖለቶና እፅኮ፥ ሄስ ጎዳይ ኦድቦና ቃላ ግደይሳ ኤራሳ። ሄ ናበይ ኦድያ ቃላይ ዎርዶ ግድዳ ግሾ እያ ያዮፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
he nabey Godaa sunthan odida qaalay poletonna ixiko, hessi Goday odiboonna qaala gideysa eraasa. He nabey odiya qaalay wordo gidida gisho iya yayyofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነቢዩ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ስም የተናገረው ካልተፈጸመ ወይም እውነት ሆኖ ካልተገኘ፣ መልእክቱ እግዚአብሔር (ያህዌ) የተናገረው አይደለም። ያ ነቢይ በድፍረት ተናግሮታልና እርሱን አትፍራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ነቢይ በእግዚአብሔር ስም ትንቢት ተናግሮ ቃሉ ሳይፈጸም ቢቀር ያ ትንቢት ነቢዩ በግምት የተናገረው ነው እንጂ ከእግዚአብሔር ተሰጥቶት የተናገረው ቃል ስላልሆነ ልትፈራው አይገባም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ነቢይ ብስም እግዚኣብሄር ምስ ተዛረበ፥ እቲ ነገር እንተ ዘይኮነ፥ ወይ እንተ ዘይተፈፀመ፥ እቲ ነገር፥ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ምዃኑ ምልክት ይኹንኩም። እዙይ እቲ ነቢይ ባዕሉ ዝተዛረቦ እዩ፤ ኣይትፍርሕዎ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ነብዩ ብስም እግዚኣብሄር ምስ ተዛረቦ፡ እቲ ነገር እንተ እንተ ዘይኮነ፡ ኣንተ ዘይመጸ፡ እዚ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ነገር ምዃኑ ምልክት ይኹንካ። እዚ እቲ ነብዩ ብድፍረት እተዛረቦ እዩ፡ ኣይትፍርሃዮ።