Deuteronomy 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምድሮም ዝህበካ ኣህዛብ እንተ ኣጥፊኡ፡ ንስኻትኩም ድማ ሰዓብኩምዎምን ኣብ ከተማታቶምን ኣብ ኣባይቶምን እንተ ተቐመጥኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አምላክህ እግዚአብሔር ምድራቸውን የሚሰጥህን አሕዛብ ባጠፋቸው ጊዜ፥ በወረስሃቸውም ጊዜ፥ በከተሞቻቸውና በቤቶቻቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህ እግዚአብሔር ምድራቸውን የሚሰጥህን አሕዛብ ባጠፋ ጊዜ፥ በወረስሃትም ጊዜ፥ በከተሞቻቸውና በቤቶቻቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አምላክህ ጌታ ምድራቸውን ለአንተ የሚሰጥባቸውን አሕዛብ ጌታ እግዚአብሔር በሚደመስሳቸውና አንተም እነርሱን አስለቅቀህ በከተሞቻቸውና በቤቶቻቸው በምትቀመጥበት ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ደእያ ካዉተ ይስያ ዎደ፥ ቃይ ህንተካ ኡንቱንታ የደርሲደ፥ ኡንቱንቱ ካታማቱዋንነ ኡንቱንቱ ጎለቱዋን ደኡዋ ዶምያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan de'iyaa kawutetsaa d'ayissiyaa wode, k'ay hinttekka unttuntta yederssiide, unttunttu katamatuwaaninne unttunttu golletuwaan de'uwaa doommiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossay inttes immiza biittan diza kawoteththata dhayssidi intte istta katamataninne keeththatan de7o doommiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታን ዲዛ ካዎቴታ ይሲዲ ኢንቴ ኢስታ ካታማታኒኔ ኬታን ዴኦ ዶሚዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን ደእያ ካዎተታ ይስያ ዎደነ ነ ኤንታ ጎዳዳ፥ ኤንታ ካታማታንነ ኤንታ ኬታን ዱሱ ዶምያ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, ne Xoossay new immiya biittan de7iya kawotethata dhaysiya wodenne ne enta gooddada, enta katamataninne enta keethatan duussu doomiya wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ምድራቸውን ለአንተ የሚሰጥባቸውን አሕዛብ በሚደመስሳቸው ጊዜና አንተም እነርሱን አስለቅቀህ በከተሞቻቸውና በቤቶቻቸው በምትቀመጥበት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር የሚኖሩትን ሕዝቦች ደምስሶ ከተሞቻቸውንና ቤቶቻቸውንም ወርሰህ በዚያ መኖር በምትጀምሩበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ነቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምድሮም ዝህበኩም ኣህዛብ፥ ምስ ኣጥፍኦም እሞ ምስ ወረስኩምዎም፥ ኣብ ከተማታቶምን ኣብ ኣባይቶምን ድማ ምስ ተቐመጥኩም፥
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ምድሮም ዚህበካ ህዝብታት፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስ ኣጥፍኦም እሞ ምስ ወረስካዮም፡ ኣብ ከተማታቶምን ኣብ ኣባይቶምን ድማ ምስ ተቐመጥካ፡