Deuteronomy 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቅድሚ ሕጂ ሆሪማውያን ኣብ ሰዒር ይነብሩ ነበሩ። ደቂ ኤሳው ግና ኣብ ቅድሚኦም ኣጥፊኦም ኣብ ቦታኦም ክነብሩ ምስ ከዱ ተተክኦም፤ ከምቲ እስራኤል ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሃቦም ምድሪ ርስቱ ዝገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሖራውያንም ደግሞ አስቀድሞ በሴይር ላይ ተቀምጠው ነበር፤ የዔሳው ልጆች ግን መቱአቸው፤ ከፊታቸውም አጠፉአቸው፤ እግዚአብሔርም በሰጠው በርስቱ ምድር እስራኤል እንዳደረገ፥ በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሖራውያንም ደግሞ አስቀድሞ በሴይር ላይ ተቀምጠው ነበር፥ የዔሳው ልጆች ግን አሳደዱአቸው፤ እግዚአብሔርም በሰጠው በርስቱ ምድር እስራኤል እንዳደረገ፥ ከፊታቸው አጠፉአቸው፥ በስፍራቸውም ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሖራውያንም ደግሞ አስቀድሞ በሴይር ላይ ተቀምጠው ነበር፥ የዔሳው ልጆች ግን ነጠቁአቸው፥ ጌታ የሰጣቸውን እስራኤላውያን በርስት ምድራቸው እንዳደረጉት፥ ከፊታቸው አጠፉአቸው፥ በስፍራቸውም ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሆራ ቢታ አሳይ ቃይ ካሰ ኤዶማን ደኤዳ፤ ሽን እስራኤላቱ ላታናዳን መና ጎዳይ ኡንቱንቶ እሜዳ ጋድያን ኡንቱንቱ ኦዳዋዳን፥ ኤሳ ዛራቱ ሆራታ ኡንቱንቱ ጋድያፐ ሾዴድኖ፤ ቃይ ባረንቱ ስንፐ ኡንቱንታ ይሲደ፥ ኡንቱንቱ ሳኣን ኡቴድኖ።)
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hoora biittaa Asay k'ay kase Eedooman de'eedda; shin Israa'eelatuu laattanaadan Med'inaa Goday unttunttoo immeedda gadiyaan unttunttu ootseeddawaadan, Eesaa zaratuu Hoorata unttunttu gadiyaappe shoddeeddino; k'ay barenttu sintsaappe unttuntta d'ayssiide, unttunttu sa'aan utteeddino.)
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hoore asay kase Eedoome biittaan dees; gido attiin Isra7eele asay laattana mala GODAY isttas immida biittan istti ooththoyssaththo Eesawe zereththati Uure asaa gooddi dhayssidi istta biittan keexxi uttida.]
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሆሬ ኣሳይ ካሴ ኤዶሜ ቢታን ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ላታና ማላ ጎዳይ ኢስታስ ኢሚዳ ቢታን ኢስቲ ኦይሳ ኤሳዌ ዜሬቲ ኡሬ ኣሳ ጎዲ ይሲዲ ኢስታ ቢታን ኬጺ ኡቲዳ።]
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሆራ ቢታ አሳይ ካሰ ሳይረን ደእዶሶና፥ ሽን እስራኤለ አሳይ ላታና መላ ጎዳይ ኤንታዉ እምዳ ቢታን ኤንቲ ኦዳይሳዳ ኤሳዋ ኮቻት ሆራታ ኤንታ ቢታፈ ሾድዶሶና። ቃስ ባንታ ስንፈ ኤንታ ይስድ ኤንታ በሳን ኡትዶሶና።)
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hoora biitta asay kase Sayren de7idosona, shin Isra7eele asay laattana mela Goday entaw immida biittan enti oothidaysada Eesawa kochati Hoorata enta biittafe shoddidosona. Qassi banta sinthafe enta dhaysidi enta bessan uttidosona.)
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሖራውያን ቀድሞ በሴይር ይኖሩ ነበር፤ የዔሳው ዘሮች ግን ከዚያ አሳድደው አስወጧቸው። እግዚአብሔር (ያህዌ) ርስት አድርጎ በሰጠው ምድር ላይ እስራኤል እንዳደረገው ሁሉ፣ እነዚህም ሖራውያንን ከፊታቸው አጥፍተው መኖሪያቸውን እዚያው አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሖራውያንም በኤዶም ይኖሩ ነበር፤ ነገር ግን የዔሳው ዘሮች ሖራውያንን ነቃቅለው በማባረር በእነርሱ ቦታ ሰፍረውበት ነበር፤ ይኸውም እስራኤላውያን ዘግየት ብለው እግዚአብሔር በሰጣቸው ምድር ላይ እንዳደረጉት ዐይነት መሆኑ ነው።]
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሖራውያን ድማ ቕድም ኣብ ሴይር ይቕመጡ ነበሩ፤ ደቂ ኤሳው ግና፥ ከምቲ ደቂ እስራኤል ነታ እግዚኣብሄር ዝሃቦም ምድሪ ኽወርስዋ እንተለዉ ዝገበርዎ፥ ንሖራውያን ካብ ቅድሚኣቶም ኣጥፊኦም ኣብ ቦታኣቶም ተቐመጡ።)
Amharic Tigrinya 2011
ሖራውያን ድማ ቀደም ኣብ ስዒር ተቐሚጦም ነበሩ፡ ደቂ ኤሳው ግና ከምቲ እስራኤል ነታ እግዚኣብሄር ዝሀቦም ምድሪ ርስቶም ዝገበርዋ፡ ሰጎጎም ካብ ቅድሚኦም ኣጥፍእዎም፡ ኣብ ስፍራኦም ድማ ተቐመጡ።