Deuteronomy 2:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ቃዴስ-ባርኔያ ዝመጻእናሉ ግዜ ድማ፡ ክሳዕ ንወሓዚ ሰሬድ እንሰግር፡ ሰላሳን ሸሞንተን ዓመት ነበረ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብማሕላ ዝተመባጽዖም፡ ብዘሎ ወለዶ ተዋጋእቲ ካብ ማእከል ሰራዊት ክሳዕ ዝውዳእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዛሬድንም ፈፋ እስከ ተሻገርንበት ድረስ፥ እግዚአብሔር እንደ ማለባቸው ተዋጊዎች የሆኑ የዚያች ትውልድ ሰዎች ከሰፈሩ መካከል እስከ ጠፉ ድረስ፥ ከቃዴስ በርኔ የተጓዝንበት ዘመን ሠላሳ ስምንት ዓመት ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዘሬድንም ፈፋ ተሻገርን። የዘሬድንም ፈፋ እስከ ተሻገርንበት ድረስ፥ እግዚአብሔር እንደ ማለባቸው የሰልፈኞች ትውልድ ሁሉ ከሰፈሩ መካከል እስከ ጠፉ ድረስ፥ ከቃዴስ በርኔ የተጓዝንበት ዘመን ሠላሳ ስምንት ዓመት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዘሬድንም ፈፋ እስከ ተሻገርንበት ድረስ፥ ጌታ እንደ ማለባቸው የጦረኞች ትውልድ ሁሉ ከሰፈሩ መካከል እስከ ጠፉ ድረስ፥ ከቃዴስ በርኔ የተጓዝንበት ዘመን ሠላሳ ስምንት ዓመት ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ቃዴሳ-ባርነፐ ደንዲደ፥ ዘሬዳ ሻፋ ፕናና ጋካናዉ ደእያ ዎዲ ሀታማነ ሆስፑን ላይ፤ ሄ ዎደ መና ጎዳይ ኡንቱንቶ ጫቄዳዋዳን፥ ኦላዉ ጋኬዳ ሄ የለታ አቱማዋንቱ ኡባይ ዉሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni K'aadeesa-Barnneppe denddiide, Zereedda Shaafaa pinnana gakkanaw de'iyaa wodii hattamanne hosppun laytsaa; he wode Med'inaa Goday unttunttoo c'aak'k'eeddawaadan, olaw gakkeedda he yeletaa attumawanttu ubbay wureeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni Qaadeese Barineppe biidi Zaraade shaafa pinnanaas heedzdzu tammanne osppun layththi aadhdhides; he wode GODAY istta gishshas kase caaqqida mala he yeletaappe olas gakkida attuma asay ubbay wurides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ቃዴሴ ባሪኔፔ ቢዲ ዛራዴ ሻፋ ፒናናስ ሄ ታማኔ ኦስፑን ላይ ኣዴስ፤ ሄ ዎዴ ጎዳይ ኢስታ ጊሻስ ካሴ ጫቂዳ ማላ ሄ ዬሌታፔ ኦላስ ጋኪዳ ኣቱማ ኣሳይ ኡባይ ዉሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ቃደስ-ባርነፈ ደንድድ፥ ዛረዳ ሻፋ ፕናና ጋካናዉ ሀስታማነ ሆስፑን ላይ አስ። ሄ ዎደ ጎዳይ ኤንታዉ ጫቅዳይሳዳ ኦላስ ጋክዳ አደ ኡባይ ዉርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni Qaades-Barnefe dendidi, Zareda Shaafa pinnana gakanaw hastamanne hospun laythi aadhis. He wode Goday entaw caaqidaysada olas gakida adde ubbay wuris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቃዴስ በርኔን ከለቀቅንበት ጊዜ አንሥቶ የዘሬድን ደረቅ ወንዝ እስከ ተሻገርንበት ጊዜ ድረስ ሠላሳ ስምንት ዓመት ዐለፈ። በዚያን ጊዜም ለጦርነት ብቁ የሆኑት የዚያ ትውልድ ወንዶች ሁሉ እግዚአብሔር (ያህዌ) ስለ እነርሱ አስቀድሞ በማለው መሠረት ከሰፈሩ ፈጽመው ዐለቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የሆነው ቃዴስ በርኔን ትተን ከሄድን ከሠላሳ ስምንት ዓመት በኋላ መሆኑ ነው፤ እግዚአብሔር ስለ እነርሱ አስቀድሞ በመሐላ በተናገረው መሠረት ለጦርነት የደረሱ የዚያ ትውልድ ወንዶች ሁሉ አልቀው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ቃዴስ በርኔ ኽሳዕ ሩባ ዘሬድ እንሳገር ዝተጕዓዝናሉ ዘመን፥ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝመሓለሎም ትውልዲ እቶም ሰልፈኛታት ክሳዕ ዝጠፍእ፥ ሰላሳን ሸሞንተን ዓመት ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻብ ቃዴስ ባርኔዓ ኽሳዕ ርባ ዘሬድ እንሳገር ዝኸድናሉ ዘበን ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝመሓለሎም፡ ወለዶ እቶም ተዋጋእቲ ሰባት ካብ ማእከል ሰፈር ክሳዕ ዚጠፍእ፡ ሰላሳን ሾሞንተን ዓመት ኮነ።