Deuteronomy 2:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ዓናቃውያን ዓብይን ብዙሕን ነዊሕን ህዝቢ። እግዚኣብሄር ግና ኣብ ቅድሚኦም ኣጥፍኦም፤ ንሳቶም ድማ ተኪኦም ኣብ ቦታኦም ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ር​ሱም እንደ ዔና​ቃ​ው​ያን ታላ​ቅና ብዙ፥ ጽኑ​ዓ​ንም ሕዝብ ነበሩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከፊ​ታ​ቸው አጠ​ፋ​ቸው፤ እነ​ር​ሱ​ንም አሳ​ድ​ደው በስ​ፍ​ራ​ቸው ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላቅና ብዙም ሕዝብ እንደ ዔናቅም ልጆች ቁመታቸው የረዘመ ነበሩ፤ እግዚአብሔር ከፊታቸው አጠፋቸው፤ እነርሱንም አሳድደው በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቅና ብዙም ሕዝብ እንደ ዔናቅም ልጆች ቁመታቸው የረዘመ ነበሩ፥ ጌታ ከፊታቸው አጠፋቸው፥ እነርሱንም ቀምተዋቸው በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱካ አናቀቱዋዳን አዱሳ፥ ምኖነ ጮራ ጋደ፤ ሽን መና ጎዳይ ኡንቱንታ ይስና፥ አሞናቱ ኡንቱንቱ ቢታ ላቲደ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttukka Anaak'etuwaadan adussa, minonne c'ora gade; shin Med'inaa Goday unttuntta d'ayssina, Amoonatuu unttunttu biittaa laattiide utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttika Enaaqe zereththa mala gubbaninne geesan gitata, wolqqamanne daro dere; gido attiin GODAY istta dhayssiin Amooneti istta biitta laattidi heen keexxi uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲካ ኤናቄ ዜሬ ማላ ጉባኒኔ ጌሳን ጊታታ፥ ዎልቃማኔ ዳሮ ዴሬ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢስታ ይሲን ኣሞኔቲ ኢስታ ቢታ ላቲዲ ሄን ኬጺ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ አናቀታዳ አዱሰ፥ ምኖነ ዳሮ ደረ፥ ሽን ጎዳይ ኤንታ ይስን፥ አሞነት ኤንታ ቢታ ላትድ ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti Anaaqetada adusse, minonne daro dere, shin Goday enta dhaysin, Amooneti enta biitta laattidi uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዘምዙማውያን ብርቱዎች፣ ቍጥራቸው የበዛና እንደ ዔናቃውያን ቁመተ ረጃጅሞች ነበሩ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከእነርሱ ፊት አጠፋቸው፤ እነርሱም አሳደዷቸው፤ በምትካቸውም ሰፈሩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም እንደ ዐናቃውያን ቁመተ ረጃጅሞች፥ ብርቱና ብዙ ሕዝብ ነበሩ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ኀይል ዐሞናውያን ስለ ደመሰሱአቸው ምድራቸውን ወርሰው ራሳቸው ሰፍረውበት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከም ዔናቃውያን፥ ዓቢይን ብዙሕን ህዝቢ፥ እቶም ሰባት ድማ ነዊሕ ዝቑመቶም ነበሩ። ግና እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኣቶም ኣጥፍኦም እሞ፥ ንኣኣቶም ሰጐጎም፤ ኣብ ቦታኣቶምውን ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ከም ዓናቃውያን፡ ዓብዩን ብዙሕን ነዊሕ ዝቑመቱን ህዝቢ እዩ። ግናኸ እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚኦም ኣጥፍኦም እሞ፡ ንኣታቶም ሰጎጎም፡ ኣብ ስፍራኦም ተቐመጡ።