Deuteronomy 2:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ምስቶም ኣብ ሰዒር ዚነብሩ ደቂ ኤሳው፡ ንሆሪም ኣብ ቅድሚኦም ምስ ኣጥፍኦም ዝገበሮ። ተኪኦም ድማ ክሳብ ሎሚ ኣብ ቦታኦም ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሖራ​ው​ያ​ንን ከፊ​ታ​ቸው አጥ​ፍቶ በሴ​ይር ለተ​ቀ​መ​ጡት ለዔ​ሳው ልጆች እን​ዳ​ደ​ረገ እነ​ርሱ ወረ​ሱ​አ​ቸው፤ በእ​ነ​ር​ሱም ፋንታ እስከ ዛሬ ድረስ ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሖራውያንን ከፊታቸው አጥፍቶ በሴይር ለተቀመጡት ለዔሳው ልጆች እንዳደረገ እንዲሁ ለእነርሱ አደረገ፤ እነርሱንም አሳድደው በስፍራቸው እስከ ዛሬ ድረስ ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሖራውያንን ከፊታቸው አጥፍቶ፥ በሴይር ለተቀመጡት ለዔሳው ልጆች እንዳደረገ፥ እንዲሁ ለእነርሱ አደረገ፥ እነርሱንም ቀምተው በስፍራቸው እስከ ዛሬ ድረስ ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኤዶማን ደእያ ኤሳ ዛረቶ ኦዳዋዳን፥ ኡንቱንቶካ ኦዳ፤ ሄዌካ እ ሄ ጋድያን ደእያ ሆራታ ይስና፥ ኤሳ ዛራቱ ኡንቱንቱ ቢታ ላቲደ ሀቼ ጋካናዉ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Eedooman de'iyaa Eesaa zaretoo ootseeddawaadan, unttunttookka ootseedda; hewekka I he gadiyaan de'iyaa Hoorata d'ayssina, Eesaa zaratuu unttunttu biittaa laattiide hachche gakkanaw utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Eedoomen de7iza Eesawe zereththatas ooththida mala isttaskka ooththides; hessika izi he biittan de7iza Hooreta dhayssiin Eesawe zereththati istta biittaa laattidi hach gakkanaas heen keexxi uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኤዶሜን ዴኢዛ ኤሳዌ ዜሬታስ ኦዳ ማላ ኢስታስካ ኦዴስ፤ ሄሲካ ኢዚ ሄ ቢታን ዴኢዛ ሆሬታ ይሲን ኤሳዌ ዜሬቲ ኢስታ ቢታ ላቲዲ ሃች ጋካናስ ሄን ኬጺ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሳይረን ደእያ ኤሳዌ ኮቻስ ኦዳይሳዳ፥ ኤንታ ቦላ ኦስ። ሄስካ እ ሄ ቢታን ደእያ ሆራታ ይስን፥ ኤሳዌ ኮቻይ ኤንታ ቢታ ላትድ ሀች ጋካናዉ ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Sayren de7iya Eesawe kochaas oothidaysada, enta bolla oothis. Hessika I he biittan de7iya Hoorata dhaysin, Eesawe kochay enta biitta laattidi hachi gakanaw uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሖራውያንን ከፊታቸው ባጠፋ ጊዜ፣ በሴይር ለሚኖሩት የዔሳው ዘሮች ያደረገው ይህንኑ ነበር። እነርሱም አሳድደው በማስወጣት ባስለቀቁት ስፍራ ላይ እስከ ዛሬ ይኖራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ኮረብታማ በሆነችው በኤዶም ለሚኖሩት ለዔሳው ዘሮችም እንደዚሁ አድርጎላቸው ነበር፤ ይኸውም ቀድሞ የኖሩባትን ሖራውያንን ደምስሶ እስከ አሁን የሚኖሩባትን ምድራቸውን ኤዶማውያን ወርሰው እንዲሰፍሩባት አድርጎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣብ ሴይር ንዝነበሩ ደቂ ኤሳው ከም ዝገበረሎም፥ ንሖራውያን ካብ ቅድሚኣቶም ኣጥፍኦም፤ ንኣኣቶም ሰጒጎም ድማ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ቦታኣቶም ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ስዒር ንዚነብሩ ደቂ ኤሳው ከም ዝገበረሎም፡ ንሖራውያን ካብ ቅድሚኦም ምስ ኣጥፍኤ፡ ንኣታቶም ሰጎጎም ክሳዕ ሎሚ ኣብ ስፍራኦም ተቐመጡ።