Deuteronomy 2:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተንሲእካ ውጻእ እሞ ንፈለግ ኣርኖን ስገር። እንሆ፡ ንሲሆን ኣሞራዊ ንጉስ ሄሽቦንን ምድሩን ኣብ ኢድኩም እህቦ ኣለኹ። ክትውንንዎን ምስኡ ኣብ ውግእ ክዋግኡን ይጅምሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግ​ሞም አለ፦ ተነ​ሥ​ታ​ችሁ ሂዱ፤ የአ​ር​ኖ​ን​ንም ሸለቆ ተሻ​ገሩ፤ እነሆ፥ አሞ​ሬ​ዎ​ና​ዊ​ውን የሐ​ሴ​ቦ​ንን ንጉሥ ሴዎ​ንን፥ ምድ​ሩ​ንም በእ​ጅህ አሳ​ልፌ ሰጥ​ቼ​ሃ​ለሁ፤ እር​ስ​ዋን ግዛት፤ ውረ​ሳት፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ተዋጋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም አለ። ተነሥታችሁ ሂዱ፥ የአርኖንንም ሸለቆ ተሻገሩ፤ እነሆ፥ አሞራዊውን የሐሴቦንን ንጉሥ ሴዎንን ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ እርስዋን በመውረስ ጀምር፥ ከእርሱም ጋር ተዋጋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ደግሞም አለ፦ ‘ተነሥታችሁ ሂዱ፥ የአርኖንንም ሸለቆ ተሻገሩ፥ እነሆ፥ አሞራዊውን የሐሴቦንን ንጉሥ ሴዎንን ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ እርሷን በመውረስ ጀምር፥ ከእርሱም ጋር ተዋጋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ቃይካ ጾሳይ ኑና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ደንድተ፤ አርኖና ሻፋ ፕንተ። በእተ፥ አሞረ ቢታ አሳ ግድያ ሀሰቦና ካትያ ስሆናነ አ ቢታ ታን ህንተ ኩሽያን አደ እማድ፤ አ ኦሊደ አ ቢታ ላትያዋዳን ዶምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«K'aykka S'oossay nuuna hawaadan yaageedda; ‹Denddite; Arnnoona Shaafaa pinnite. Be'ite, Amoore biittaa asaa gidiyaa Haseboona Kaatiyaa Sihoonanne Aa biittaa taani hintte kushiyan aatsaade immaad; Aa oliide Aa biittaa laattiyaawaadan doommite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni Mo7aabe achchara aadhdhidaappe guye Xoossi nuus, «Ha7i dendidi Arnoone shaafaa pinnite; Haseboonen uttidi haariza Amooreta kawo Sihoonenne iza deraakka tani inttes aaththa immadis; intte iza olidi iza biittaa laattite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ሞኣቤ ኣቻራ ኣዳፔ ጉዬ ጾሲ ኑስ፥ «ሃኢ ዴንዲዲ ኣርኖኔ ሻፋ ፒኒቴ፤ ሃሴቦኔን ኡቲዲ ሃሪዛ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔኔ ኢዛ ዴራካ ታኒ ኢንቴስ ኣ ኢማዲስ፤ ኢንቴ ኢዛ ኦሊዲ ኢዛ ቢታ ላቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስካ ጎዳይ ኑኮ፥ “ደንድተ፤ አርኖና ሻፋ ፕንተ። ሄኮ፥ አሞረ ቢታ አስ ግድዳ ሀሰቦና ካዋ ስሆናነ እያ ቢታ ታ ህንተ ኩሸን አዳ እማስ፤ እያ ኦልድ እያ ቢታ ላትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassika Goday nuuko, “Dendite; Arnoona Shaafa pinnite. Heko, Amoore biitta asi gidida Haseboona kawa Sihoonanne iya biitta ta hinte kushen aathada immas; iya olidi iya biitta laattite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አሁኑኑ ተነሡና የአርኖንን ወንዝ ተሻገሩ፤ እነሆ፤ የሐሴቦንን ንጉሥ፣ አሞራዊውን ሴዎንንና አገሩን በእጃችሁ ሰጥቻችኋለሁ፤ ምድሩን መውረስ ጀምሩ፤ ጦርነት ግጠሙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በሞአብ በኩልም ካለፍን በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለን፦ ‘አሁን ተነሥታችሁ የአርኖንን ወንዝ ተሻገሩ፤ በሐሴቦን ተቀምጦ የሚገዛውን የአሞራውያንን ንጉሥ ሲሖንን ከነምድሩ ለእናንተ አሳልፌ ሰጥቻችኋለሁ፤ እርሱን ወግታችሁ ምድሩን ውረሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ሕዚ ተስኡ፤ ተጕዓዙውን፤ ንፈለግ ኣርኖን ድማ ተሳገሩ። እንሆ፥ ንሴዎን ኣሞራዊ፥ ንጉስ ሓሴቦን ምስ ኵሉ ምድሩ ኣብ ኢድኩም ሂበኩም ኣለኹ፤ ምስኡ ኸዓ ተዋግኡ እሞ ምድሩ ውረሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ተንስኡ፡ ተጉዐዙ፡ ለሰ ኣርኖን ድማ ተሳገሩ። እንሆ ሲሆን ኣሞራዊ ንጉስ ሔስቦንን ምድሩን፡ ባ ኢድካ ሂበካ ኣሎኹ፡ ምውራስ ጀምር፡ ምስኡ ኸአ ተዋጋእ።