Deuteronomy 2:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምእንቲ ክበልዕ፡ ስጋ ብገንዘብ ክትሸጠለይ ኣለካ። ብገንዘብ ድማ ማይ ሃበኒ፡ ምእንቲ ክሰቲ። ኣነ ግና ብእግረይ ክስሕብ እየ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምበላውን ምግብ በገንዘብ ሽጥልኝ፤ የምጠጣውንም ውኃ በገንዘብ ስጠኝ፤ በእግሬ ብቻ ልለፍ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምበላውን ምግብ በገንዘብ ሽጥልኝ፥ የምጠጣውንም ውኃ በገንዘብ ስጠኝ፤ በሴይር የተቀመጡ የዔሳው ልጆች በዔርም የተቀመጡ ሞዓባውያን እንዳደረጉልኝ፥ አምላካችን እግዚአብሔር ወደሚሰጠን ምድር ዮርዳኖስን እስክሻገር ድረስ ብቻ በእግሬ ልለፍ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምበላውን ምግብ በገንዘብ ሽጥልኝ፤ የምጠጣውንም ውሃ በገንዘብ ስጠኝ፤ በእግሬ እንዳልፍ ብቻ ፍድልኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ምያ ቁማዉነ ኡሽያ ሃው ሚሻ ቃንጻና። ኑ ኮይያዌ ነ ቢታና አናዋ ጻላላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni miyaa k'umawunne ushiyaa haatsaw miishshaa k'ans's'ana. Nu koyiyaawe ne biittaana aad'd'anawaa s'alalaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni maana kaththinne haath nu miishshan shammi ekkana; nuni ne biittara kanththi bishin ne nuna diggontta mala xalla koyoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ማና ካኔ ሃ ኑ ሚሻን ሻሚ ኤካና፤ ኑኒ ኔ ቢታራ ካን ቢሺን ኔ ኑና ዲጎንታ ማላ ጻላ ኮዮስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ምያ ካስነ ኡያ ሃስ ሚሸ ቃንፃና። ኑ ኮየይ ነ ቢታራ ካን አ ፃላላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni miya kathasinne uyaa haathas miishe qanxana. Nu koyey ne biittara kanthi aatha xalaala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምንበላውን ምግብ፣ የምንጠጣውንም ውሃ በጥሬ ብር ሽጥልን። በእግር እንድናልፍ ብቻ ፍቀድልን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለምንበላው ምግብና ለምንጠጣው ውሃ ዋጋ እንከፍላለን፤ እኛ የምንፈልገው በአንተ አገር በኩል ማለፍ እንዲፈቀድልን ብቻ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንበልዖ እንጀራ ብገንዘብ ሽጠልና፤ እንሰትዮ ማይውን ብገንዘብ ሃበና። ንእግርና ጥራሕ ኣሕልፈና።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ ኣብ ስዒር ዚነብሩ ደቂ ኤሳውን ኣብ ዓር ዚነብሩ ሞኣባውያንን ዝገብሩለይ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚሀበና ምድሪ፡ ንዮርዳኖስ ክሳዕ ዝሳገር፡ የማነ ጸጋም ከየግለስኩ ብመገደ መገዲ ክኸይድ ብምድርኻ ኣሕልፈኒ። ዝበልዖ እንጌራ ብገንዘብ ሽጠለይ፡ ዝሰትዮ ማይ ከአ ብገንዘብ ሀበኒ፡ ሓንትስ ንእግረይ ጥራይ ኣሕልፈኒ በልክዎ።
Recommended Reading