Deuteronomy 2:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሲሆን ንጉስ ሄሽቦን ግና ከምዚ ሎሚ ዚርአ ዘሎ፡ የሆዋ ኣምላኽካ ንመንፈሱ ኣትሪሩ፡ ኣብ ኢድካ ኺህቦ ልቡ ስለ እተረረ፡ ብእኡ ኽንሓልፍ ኣይፈቐደና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፤ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መንፈሱን አደንድኖታልና፥ ልቡንም አጽንቶታልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፤ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መንፈሱን አደንድኖታልና፥ ልቡንም አጽንቶታልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፥ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ፥ ጌታ አምላካችሁ መንፈሱን አደንድኖታልና ልቡንም አጽንቶታልና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሽን ሀሰቦና ካቲ ስሆን ኑና አናን ድጌዳ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሀች ህንተ በእያዋዳን፥ አ ህንተ ኩሽያን አደ እማናዉ አ ዎዛና ምንሲደ፥ አ ሞርግያ ዞዱ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Shin Haseboona Kaatii Sihooni nuuna aatsenan diggeedda. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hintte S'oossay hachchi hintte be"iyaawaadan, Aa hintte kushiyan aatsiide immanaw Aa wozanaa minisiide, Aa morggiyaa zoddu ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Sihooney qasse nuni iza derera aadhdhi baana mala koyibeenna; gaasoykka GODAA intte Xoossay hach intte be7izayssa mala iza intte kushen aaththi immanaas iza wozina muumisidi otoranchcha kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ሲሆኔይ ቃሴ ኑኒ ኢዛ ዴሬራ ኣ ባና ማላ ኮዪቤና፤ ጋሶይካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሃች ኢንቴ ቤኢዛይሳ ማላ ኢዛ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማናስ ኢዛ ዎዚና ሙሚሲዲ ኦቶራንቻ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሀሰቦና ካዎይ ስሆነይ ኑና አና እፅስ። ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ሀእ ኦዳይሳዳ እያ ህንተ ኩሸን አድ እማናዉ ኮይዳ ግሾ እያ ዎዛና ሙምስስድ፥ ኦቶራንቾ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Haseboona kawoy Sihooney nuna aathona ixis. Goday hinte Xoossay ha77i oothidaysada iya hinte kushen aathidi immanaw koyida gisho iya wozanaa muumisisdi, otorancho oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን እንድናልፍ አልፈቀደልንም፤ ምክንያቱም አምላካችሁ እግዚአብሔር (ያህዌ ኤሎሂም) አሁን እንዳደረገው ሁሉ እርሱን በእጃችሁ አሳልፎ ለመስጠት መንፈሱን አደንድኖት፣ ልቡንም አጽንቶት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ነገር ግን ሲሖን ንጉሥ ሴዎን በእርሱ ግዛት ውስጥ አልፈን እንድንሄድ ባለመፍቀዱ፥ አሁን እንዳደረገው አምላካችሁ እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ሊሰጠው ስለ ፈቀደ ትዕቢተኛና እልኸኛ አደረገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሴዎን ንጉስ ሓሴቦን ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኸምዝ ናይ ሎሚ ምእንቲ ኣብ ኢድና ኽህበና፥ ንመንፈሱ ኣትረሮ፤ ንልቡ ኸዓ ተፃራሪ ገበሮ እሞ ኸሕልፈና ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011
ሲሆን፡ ንጉስ ሔስቦን ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምዚ ናይ ሎሚ ምእንቲ ኣብ ኢድካ ኺህበካ፡ ንመንፈሱ ኣትረሮ ንልቡ ኸአ ተጻራሪ ገበሮ እሞ፡ ኬሕልፈና ኣይፈተወን።
Recommended Reading