Deuteronomy 2:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ፡ እንሆ፡ ንሲሆንን ምድሩን ኣብ ቅድሜኹም ክህቦ ጀሚረ ኣለኹ፡ በለኒ። ምድሩ ምእንቲ ኽትወርስሲ፡ ክትወርስዋ ጀምሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፦ ‘የሐሴቦንን ንጉሥ አሞራዊውን ሴዎንንና ምድሩን በፊትህ በእጅህ አሳልፌ መስጠት እነሆ፥ ጀመርሁ፤ ምድሩን ትገዛ ዘንድ መውረስ ጀምር’ አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። ሴዎንንና ምድሩን በእጅህ አሳልፌ መስጠት፥ እነሆ፥ ጀመርሁ፤ ምድሩን ትገዛት ዘንድ መውረስ ጀምር አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ጌታም፦ ‘ሴዎንንና ምድሩን በእጅህ አሳልፌ መስጠት፥ እነሆ፥ ጀመርሁ፤ ምድሩን ትገዛት ዘንድ መውረስ ጀምር’ አለኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ ታና፥ ‘በአ፥ ስሆናነ አ ቢታ ታን ነዉ እሙሳ ዶማድ፤ ሀእ ጾናደ፥ አ ቢታ ላታ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday taana, ‹Be'a, Sihoonanne Aa biittaa taani new imusaa doommaad; ha"i s'oonaade, Aa biittaa laatta› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY taas, «Ane xeella, tani kawo Sihoonenne iza biitta ne kushen aaththa immadis; intte iza biitta laattidi heen de7ite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ኣኔ ጼላ፥ ታኒ ካዎ ሲሆኔኔ ኢዛ ቢታ ኔ ኩሼን ኣ ኢማዲስ፤ ኢንቴ ኢዛ ቢታ ላቲዲ ሄን ዴኢቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ጎዳይ ታኮ፥ “ሄኮ፥ ስሆናነ እያ ቢታ ታ ነዉ አዳ እሞ ዶማስ፤ ሀእ ፆናዳ እያ ቢታ ላታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Goday taako, “Heko, Sihoonanne iya biitta ta new aathada immo doomas; ha77i xoonada iya biitta laatta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ያህዌ) ፣ “እነሆ፤ ሴዎንንና አገሩን ለእናንተ አሳልፌ ልሰጣችሁ ተነሥቻለሁ፤ አሁንም እርሱን አሸንፋችሁ ምድሩን ለመውረስ ተነሡ” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ ‘ተመልከት እኔ ንጉሥ ሲሖንንና ምድሩን በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ አሁን ድል በማድረግ ምድሩን ወርሰህ ስፈርበት።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ “እንሆ፥ ንሴዎንን ንምድሩን ኣብ ቅድሜኻ ኣሕሊፈ ምሃብ ጀሚረ ኣለኹ፤ ስዒርካ ንምድሩ ክትወርስ ከዓ ጀምር” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከአ፡ እንሆ ንሲሆንን ንምድሩን ኣብ ቅድሜኻ ኣሕሊፈ ኽህበካ ጀመርኩ እሞ፡ ንምድሩ ምእንቲ ኽትርስትያ፡ ምውራሳ ጀምር፡ በለኒ።