Deuteronomy 2:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በቲ ግዜ እቲ ንዅለን ከተማታቱ ሒዝና ንሰብኡትን ኣንስትን ንደቂን ኣብ ነፍሲ ወከፍ ከተማ ድማ ብመርገም ወቕዕና። ዝተረፈና ሰብ የብልናን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን፤ ከተማውንም ሁሉ፥ ሴቶችንም፥ ሕፃኖችንም አጠፋን፤ አንዳችም የሸሸ በሕይወት አላስቀረንም፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን የተቀመጡባቸውንም ሰዎች ሁሉ ሴቶችንም ሕፃናቶችንም አጠፋን፤ አንዳችም አላስቀረንም፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን የተቀመጡባቸውንም ወንዶች፥ ሴቶች፥ ሕፃናቶችንም ሁሉን አጠፋን፥ አንዳችም አላስቀረንም፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ኑን አ ካታማቱዋ ኡባ ኦሞዲደ፥ ሙለ ካታማቱዋካ፥ አን ደእያ አቱማ አሳና፥ ማጫ አሳናነ ናናቱዋና ይሴዳ፤ አያነ አሽበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode nuuni Aa katamatuwaa ubbaa omoodiide, mule katamatuwaakka, aan de'iyaa attuma asaana, mac'c'a asaananne naanatuwaanna d'ayiseeddo; ayaanne ashshibeykko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode nuni iza katamata ubbaa worajji oykkidi katamata ubbaa, isttan diza attumasatara, maccassataranne naytara issife dhayssidos; aykkoka ashshontta ubbaa dippi histtidos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኑኒ ኢዛ ካታማታ ኡባ ዎራጂ ኦይኪዲ ካታማታ ኡባ፥ ኢስታን ዲዛ ኣቱማሳታራ፥ ማጫሳታራኔ ናይታራ ኢሲፌ ይሲዶስ፤ ኣይኮካ ኣሾንታ ኡባ ዲፒ ሂስቲዶስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ኑኒ እያ ካታማታ ኡባ ኦይክድ፥ እያን ደእያ አደ፥ ማጫነ ናአ ኡባ አሾና ይስዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode nuuni iya katamata ubbaa oykidi, iyan de7iya adde, maccanne na7a ubbaa ashshona dhaysida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ከተሞቹን በሙሉ ወስደን የሚኖሩባቸውን ወንዶች፣ ሴቶችና ልጆቻቸውን ጭምር ፈጽመን አጠፋናቸው ፤ አንዳቸውንም በሕይወት አላስቀረንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወዲያውም እያንዳንዱን ከተማ ወረን አቃጠልነው፤ በነዚያ ከተሞች የነበሩትንም ሰዎች ወንዶችንና ሴቶችን፥ ሕፃናትንም ጭምር አንድ እንኳ በሕይወት ሳናስቀር ሁሉንም ደመሰስን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ንዅለን ከተማታቱ ሓዝናየን፤ ንዅለን ከተማታቱ ምስ ኵሎም ሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ሓደ እኳ እንተየትረፍና ፈፂምና ኣጥፋእናዮም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ኩለን ከተማታቱ ወሰድና፡ ኩለን ከተማታቱ ምስናይ ሰብኡትን ኣንስትን ቆልዑን ሓደ እኳ ኸየትረፍና ፈጺምና ኣጥፋእናዮም።