Deuteronomy 2:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ምድሪ ደቂ ዓሞን ጥራይ ኣይመጻእኩምን፡ ናብ ዝዀነ ይኹን ስፍራ ፈለግ ያቦቅ ወይ ኣብ ኣኽራን ናብ ዚርከባ ከተማታት ወይ ከኣ ናብ ኵሉ እቲ የሆዋ ኣምላኽና ዝኸልከለና ኣይመጻእኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳሩ ግን አምላካችን እግዚአብሔር እንዳዘዘን ወደ አሞን ልጆች ምድር፥ በያቦቅም ወንዝ አጠገብ ወደ አለው ስፍራ ሁሉ፥ በተራራማውም ሀገር ወደ አሉ ከተሞች አልደረስንም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳሩ ግን አምላካችን እግዚአብሔር ወደ ከለከለን ሁሉ፥ ወደ አሞን ልጆች ምድር በያቦቅም ወንዝ አጠገብ ወዳለው ስፍራ ሁሉ በተራራማውም አገር ወዳሉት ከተሞች አልደረስንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብቻ ጌታ አምላካችን ወደ ከለከለን፥ ወደ አሞን ልጆች ምድር በያቦቅም ወንዝ አጠገብ ወዳለው ስፍራ ሁሉ በተራራማውም አገር ወዳሉት ከተሞች አልቀረብንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኑን አሞና ዛራቱዋ ጋድያኮ፥ ሄዌካ ያቦቃ ሻፋ ዶና ኡባኮ፥ ደረትያ ቢታ ካታማቱዋኮነ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ኑን ባናዳን አዛዝቤና ሳ ኡባኮ ሺቅበይኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin nuuni Amoona zaratuwaa gadiyaakko, hewekka Yaabook'a Shaafaa doonaa ubbaakko, deretiyaa biittaa katamatuwaakkonne Med'inaa Goday nu S'oossay nuuni baanaadan azazibeena saa ubbaakko shiik'ibeykko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin nuni Amoone dere, woykko Yaabooqe shaafaa mata, shaara menththo bolla diza katamataakkonne GODAA nu Xoossay nuni baana mala azazontta soho ubbaakko shiiqibookko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኑኒ ኣሞኔ ዴሬ፥ ዎይኮ ያቦቄ ሻፋ ማታ፥ ሻራ ሜን ቦላ ዲዛ ካታማታኮኔ ጎዳ ኑ ጾሳይ ኑኒ ባና ማላ ኣዛዞንታ ሶሆ ኡባኮ ሺቂቦኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኑኒ አሞነ ቢታኮ፥ ያቦቃ ሻፋ ጋፃን ደእያ ቢታኮ፥ ገዘ ቢታን ደእያ ካታማታኮነ ጎዳይ ኑ ፆሳይ ኑኒ ቦና መላ ድግዳ በሳ ኡባ ሺቅቦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin nuuni Amoone biittako, Yaaboqa Shaafa gaxan de7iya biittako, gezze biittan de7iya katamatakonne Goday nu Xoossay nuuni boonna mela diggida bessaa ubbaa shiiqibooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በሰጠው ትእዛዝ መሠረት፣ ወደ ማናቸውም የአሞናውያን ምድር ወይም በያቦቅ ወንዝ መውረጃ ወዳለው ምድር ወይም ደግሞ በኰረብቶች ወዳሉት ከተሞች ዙሪያ ዐልፋችሁ አልሄዳችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን ወደ ዐሞናውያን ግዛት አጠገብ ወይም ወደ ያቦቅ ወንዝ ዳርቻ ወይም ወደ ኮረብታማይቱ አገር ከተሞች ወይም እግዚአብሔር እንዳንደርስባቸው ወዳዘዘን እነዚህን ከመሳሰሉት አገሮች ወደ አንዲቱ እንኳ አልቀረብንም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝኸልከለና፥ ናብ ምድሪ ደቂ ኣሞንን፥ ናብ ኵሉ ወገን ፈለግ ያቦቅን፥ ኣብ ደጕዓ ናብ ዝነበራ ኸተማታትን ኣይቀረብናን።
Amharic Tigrinya 2011
ጥራይ ምድሪ ደቂ ዓሞን፡ ኩለ ወገን ርባ ያቦቅን ኣብ ከረን ዝነበራ ኸተማታትን እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝኸልከለና ዘበለ ኹሉ ኣይቀረብካን።