Deuteronomy 2:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ህዝቢ ድማ ኣዘዙ እሞ በሎም፦ ብግዝኣት ኣሕዋትካ ደቂ ኤሳው ኣብ ሰዒር ዚነብሩ ኽትሓልፍ ኣሎካ። ንሳቶም ድማ ክፈርሁኻ እዮም፤ ሽዑ ንርእስኹም ብጽቡቕ ተኸናኸኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝ​ቡ​ንም እን​ዲህ ብለህ እዘ​ዛ​ቸው፦ በሴ​ይር ላይ በተ​ቀ​መ​ጡት በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ በዔ​ሳው ልጆች ሀገር ታል​ፋ​ላ​ችሁ፤ እነ​ርሱ ይፈ​ሩ​አ​ች​ኋል፤ እን​ግ​ዲህ እጅግ ተጠ​ን​ቀቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡንም እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። በሴይር ላይ በተቀመጡት በወንድሞቻችሁ በዔሳው ልጆች አገር ታልፋላችሁ፥ እነርሱም ይፈሩአችኋል፤ እንግዲህ እጅግ ተጠንቀቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡንም እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፦ በሴይር ላይ በተቀመጡት በወንድሞቻችሁ በዔሳው ልጆች አገር ታልፋላችሁ፥ እነርሱም ይፈሩአችኋል፤ እንግዲህ እጅግ ተጠንቀቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ኔን ሀዋዳን ያጋደ አዛዛ፤ “ኤዶማን ደእያ ህንተ እሻቱዋ ግድያ ኤሳ ናናቱ ቢታና ህንተ አታ። ኡንቱንቱ ህንተንቶ ያያና፤ ሽን ህንተ ሎይ ናገትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa neeni hawaadan yaagaade azaza; «Eedooman de'iyaa hintte ishatuwaa gidiyaa Eesaa naanatu biittaana hintte aad'd'iita. Unttunttu hinttenttoo yayana; shin hintte loytsi naagettite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Deraa, ‹Intte dabbo Eesawe zereththati diza Eedoome derera aadhdhi baana; istti inttes yayyana; gidikkoka intte keehi naagettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴራ፥ ‹ኢንቴ ዳቦ ኤሳዌ ዜሬቲ ዲዛ ኤዶሜ ዴሬራ ኣ ባና፤ ኢስቲ ኢንቴስ ያያና፤ ጊዲኮካ ኢንቴ ኬሂ ናጌቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ኔኒ ያጋዳ ኪታ፤ ‘ሳይረን ደኤይ ኤሳዌ ናይታ ህንተ እሻታ ግድያ ግሾ ኤንታ ቢታራ ህንተ ካንታ። ኤንቲ ህንተዉ ያያና፥ ሽን ህንተ ኬህ ናገትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asaa neeni yaagada kiitta; ‘Sayren de7ey Eesawe nayta hinte ishata gidiya gisho enta biittara hinte kantheeta. Enti hintew yayyana, shin hinte keehi naagetite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሕዝቡም እነዚህን ትእዛዞች ስጣቸው፤ ሴይር በሚኖሩት በወንድሞቻችሁ በዔሳው ዘሮች ግዛት ዐልፋችሁ ትሄዳላችሁ፤ እነርሱ ይፈሯችኋል፤ ቢሆንም ከፍ ያለ ጥንቃቄ አድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቡንም እንዲህ ብለህ እዘዝ፤ ዘመዶቻችሁ የዔሳው ዘሮች በሚኖሩበት በኮረብታማው በኤዶም አገር በኩል ታልፋላችሁ፤ እነርሱ እናንተን ይፈሩአችኋል፤ ነገር ግን ተጠንቀቁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ህዝቢ እውን ከምዙይ ኢልካ ኣዝዞም፤ ብወሰን እቶም ኣብ ሴይር ዝነብሩ ኣሕዋትኩም፥ ደቂ ኤሳው፥ ክትሓልፉ ኢኹም፤ ንሳቶም ይፈርሑኹም እዮም፤ ግና የመና ተጠንቀቑ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ህዝቢውን ከምዚ ኢልካ ኣዝዞም፡ ብዶብ እቶም ኣብ ስዒር ዚነብሩ ኣሕዋትኩም፡ ደቂ ኤሳው ክትሓልፉ ኢኹም፡ ንሳቶም ይፈርሁኹም እዮም፡ ተጠንቀቑ ደአ፡