Deuteronomy 2:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምእንቲ ኽትበልዑ፡ ብገንዘብ ካባታቶም ስጋ ግዝኡ። ክትሰትዩ ድማ ብገንዘብ ካባታቶም ማይ ክትገዝኡ ኣለኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ነ​ርሱ በገ​ን​ዘብ ምግብ ገዝ​ታ​ችሁ ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ውኃም ደግሞ በገ​ን​ዘብ በመ​ለ​ኪያ ገዝ​ታ​ችሁ ትጠ​ጣ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነርሱ በገንዘብ ምግብ ገዝታችሁ ትበላላችሁ፤ ውኃም ደግሞ በገንዘብ ገዝታችሁ ትጠጣላችሁ። ብ ገዝታችሁ ትጠጣላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱ በገንዘብ ምግብ ገዝታችሁ ትበላላችሁ፥ ውኃም ደግሞ በገንዘብ ገዝታችሁ ትጠጣላችሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ምያ ቁማነ ኡሽያ ሃ፥ ኡንቱንቱፐ ሻሉዋን ሻምተ ያጋደ አዛዛ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte miyaa k'umaanne ushiyaa haatsaa, unttunttuppe shaluwaan shammite yaagaade azaza» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Inttes koshshiza kath gidiin haath miishshan shammi ekkite› ga azaza» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴስ ኮሺዛ ካ ጊዲን ሃ ሚሻን ሻሚ ኤኪቴ› ጋ ኣዛዛ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ምያ ካነ ኡያ ሃ ኤንታፈ ሚሸን ሻምተ’ ” ያጋዳ ኪታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte miya kathaanne uyaa haatha entafe miishen shammite’ ” yaagada kiitta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያ ለምትበሉት ምግብም ሆነ ለምትጠጡት ውሃ በጥሬ ብር ትከፍሏቸዋላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚያስፈልጋችሁን ምግብና ውሃ በገንዘብ ግዙ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንጀራ፥ ካብኣቶም ብገንዘብ ዓዲግኩም ብልዑ፤ ማይውን ካብኣቶም ብገንዘብ ዓዲግኩም ስተዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንጌራ ኻባታቶም ብገንዘብ ዐዲግኩም ስተዩ።