Deuteronomy 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብዅሉ ግብሪ ኢድካ ባሪኹካ እዩ። በዚ ዓቢ በረኻ ምጉዓዝካ ንሱ ይፈልጦ እዩ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እዚ ኣርብዓ ዓመት እዚ ምሳኻ ነበረ። ዋላ ሓንቲ ዝጎደሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህ እግዚአብሔር የእጅህን ሥራ ሁሉ ባርኮልሃልና፤ ይህን ታላቅና የሚያስፈራ ምድረ በዳ እንዴት እንደ ዞርኸው ዕወቅ፤ በዚህ አርባ ዓመት ውስጥ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነበረ፤ ከተናገርኸው ሁሉ አንዳችም አላሳጣህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህ እግዚአብሔር የእጅህን ሥራ ሁሉ ባርኮልሃልና፤ በዚህ በታላቅ ምድረ በዳ መሄድህን አውቆአል፤ በዚህ አርባ ዓመት ውስጥ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነበረ፥ አንዳችም አላጣህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ጌታ አምላክህ የእጅህን ሥራ ሁሉ ባርኮልሃልና፥ በዚህ በታላቅ ምድረ በዳ መሄድህን አውቆአል፥ በዚህ አርባ ዓመት ውስጥ ጌታ አምላክህ ከአንተ ጋር ነበረ፥ አንዳችም አላጣህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተ ኦዳዋ ኡባ አንጄዳ፤ ህንተ ሀ ዎልቃማ መላ ቢታን ሀመትያ ዎደ፥ ህንተና ናጌዳ። ሀ ኦይታሙ ላይ ኡባን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተናና ደኤዳ። አያነ ህንተንቶ ፓጭስቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Med'inaa Goday hintte S'oossay hintte ootseeddawaa ubbaa anjjeedda; hintte ha wolk'k'aama mela biittaan hamettiyaa wode, hinttena naageedda. Ha oytamu laytsaa ubbaan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenana de'eedda. Ayaanne hinttenttoo pac'issibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossay intte ooththida ubbaa inttes keehi anjjides; intte hayssa wolqqama bazzozara kanththi biza wode ishalsi oykkides; ha oyddu tammu layth kumeththaan GODAA intte Xoossay inttenara diza gishshas aykkoyka inttes paccibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ኦዳ ኡባ ኢንቴስ ኬሂ ኣንጂዴስ፤ ኢንቴ ሃይሳ ዎልቃማ ባዞዛራ ካን ቢዛ ዎዴ ኢሻልሲ ኦይኪዴስ፤ ሃ ኦይዱ ታሙ ላይ ኩሜን ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴናራ ዲዛ ጊሻስ ኣይኮይካ ኢንቴስ ፓጪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ህንተ ኦዳባ ኡባ አንጅስ፤ ህንተ ሀ ዎልቃማ መላ ቢታን ሄመትያ ዎደ ህንተና ናግስ። ኦይታሙ ላይ ኡባን ጎዳይ ህንተ ፆሳይ ህንተራ ደእስ፤ ህንተዉ አይባካ ፓጭስቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday hinte Xoossay hinte oothidaba ubbaa anjis; hinte ha wolqaama mela biittan hemetiya wode hintena naagis. Oytamu laytha ubban Goday hinte Xoossay hintera de7is; hintew aybaaka pacisibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእጃችሁ ሥራ ሁሉ ባርኳችኋል፤ በዚህ ጭልጥ ባለው ምድረ በዳ ባደረጋችሁት ጕዞ ጠብቋችኋል። በእነዚህ አርባ ዓመታት አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከእናንተ ጋር ነበርና አንዳችም ነገር አላጣችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በእርግጥ አምላካችሁ እግዚአብሔር በሠራችሁት ሥራ ሁሉ ብዙ በረከት ሰጥቶአችኋል፤ በዚህ በሰፊው በረሓ በሄዳችሁበት ሁሉ ተንከባክቦአችኋል፤ በእነዚህ በአርባ ዓመቶች እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ስለ ነበረ ምንም የጐደለባችሁ ነገር አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብዅሉ ተግባር ኢድኩም ባሪኹኩም እዩ፤ በዝ ዓብዪ ምድረ በዳ እዙይ ክትጕዓዙ እንተለኹምውን ሓልዩኩም እዩ። በዘን ኣርብዓ ዓመታት እዚኣተን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምሳኻትኩም ነበረ፤ ሓደ እኳ ኣየጕደለልኩምን።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኹሉ ተግባር ኢድካ ባሪኹካ እዩ እሞ፡ ንሱ በዚ ዓብዩ በረኻ እዚ ምጉዓዝካ ፈለጠ። በዘን ኣርብዓ ዓመት በረኻ እዚ ምጉዓዝካ ፈለጠ። በዘን ኣርብዓ ዓመት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ ነበረ፡ ገለ እኳ ኣይጎድለካን።