Deuteronomy 2:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ከምዚ በለኒ፡ ንሞኣባውያን ኣይትሸግሮም፡ ኣብ ውግእውን ኣይትዋጋእዎም፡ ምኽንያቱ ካብ ምድሮም ሓንቲ ርስቲ ኣይህበኩምን እየ። ንኣር ንደቂ ሎጥ ርስቲ ገይረሎም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለኝ፦ እኔ አሮ​ኤ​ርን ለሎጥ ልጆች ርስት አድ​ርጌ ስለ ሰጠሁ ከም​ድሩ ርስት አል​ሰ​ጣ​ች​ሁ​ምና ሞዓ​ባ​ው​ያ​ንን አት​ጣላ፤ በሰ​ል​ፍም አት​ው​ጋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አለኝ። እኔ ዔርን ለሎጥ ልጆች ርስት አድርጌ ስለ ሰጠሁ ከምድሩ ርስት አልሰጣችሁምና ሞዓብን አትጣላ በሰልፍም አትውጋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም አለኝ፦ ‘እኔ ዔርን ለሎጥ ልጆች ርስት አድርጌ ስለ ሰጠሁ፥ ከእነርሱ ምድር ምንም አልሰጣችሁምና ሞዓባውያንን አትጣላ በውጊያም አትጋፈጣቸው።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን ኡንቱንቱ ጋድያፐ አያነ ህንተንቶ እመና ድራዉ፥ ሞኣባ አሳና ዋለቀቶፕተ ዎይ ኡንቱንታ ኦሎፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኤራ ካታማ ታን ላታ ኦደ ሎጸ ዛረቶ እማ ድጋድ” ያጌዳ’ ያጌዳ።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Taani unttunttu gadiyaappe ayaanne hinttenttoo immenna diraw, Moo'aaba asaana walek'ettoppite woy unttuntta oloppite; ayaw gooppe, Eera katamaa taani laata ootsaade Loos'e zaretoo imma diggaad» yaageedda› yaageedda.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossayka taas, «Looxe zereth Mo7aabe asata waayisopite; isttara olettanaas istta denththeththofte; tani Eere katama isttas duussaso histta immida gishshas istta xinxxofe aykkoka inttes immike» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳይካ ታስ፥ «ሎጼ ዜሬ ሞኣቤ ኣሳታ ዋዪሶፒቴ፤ ኢስታራ ኦሌታናስ ኢስታ ዴንፍቴ፤ ታኒ ኤሬ ካታማ ኢስታስ ዱሳሶ ሂስታ ኢሚዳ ጊሻስ ኢስታ ጺንጾፌ ኣይኮካ ኢንቴስ ኢሚኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ታኮ፥ ‘ታኒ ኤንታ ቢታፈ አይባካ ህንተዉ እሞና ግሾ፥ ሞአበ አሳራ ካጨቶፍተ ዎይኮ ኤንታ ኦሎፕተ። ኤራ ካታማ ታኒ ላታ ኦዳ ሎፀ ኮቻስ ኮይሮ እማስ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday taako, ‘Taani enta biittafe aybaka hintew immonna gisho, Moo7abe asaara kacetofite woyko enta olopite. Era katamaa taani laata oothada Looxe kochaas koyro immas’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “ከሞዓባውያን ምድር አንዳችም መሬት ስለማልሰጣችሁ አታስቸግሯቸው፤ ለጦርነትም አታነሣሷቸው፤ ዔርን ለሎጥ ዘሮች ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ ‘የሎጥ ዘሮች የሆኑትን ሞአባውያንን አታስቸግሩ፤ ከእነርሱም ጋር ጦርነት ለመግጠም አታነሣሡአቸው፤ የዔርን ከተማ ለእነርሱ መኖሪያ ሰጥቼአለሁ፤ ስለዚህም ከእነርሱ ምድር ምንም አልሰጣችሁም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ምድሪ ዔር ንደቂ ሎጥ ርስቲ ገይረ ስለ ዝሃብክዎም፥ ካብኣ ርስቲ ኣይህበኩምን እየ። ስለዙይ ንሞኣባውያን ኣይትሃውኮም፤ ኣይትዋግኣዮምውን” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ በለኒ፡ ምድሪ ዓር ንደቂ ሎጥ ርስቲ ገይረ ስለ ዝሀብክዎም፡ ካብ ምድሮም ርስቲ ኣይህበካን እየ እሞ፡ ንሞኣባውያን ኣይተዕገርግሮም ኣይትዋግኣዮምውን።