Deuteronomy 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነተን ኣብ ማእከል ከተማታት እዞም ኣህዛብ እዚኣተን ዘይኮና ካባኻትኩም ኣዝየን ርሒቐን ዘለዋ ዅለን ከተማታት ከምዚ ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህ እግዚአብሔር ትወርስ ዘንድ ምድራቸውን ከሚሰጥህ ከእነዚህ አሕዛብ ከተሞች ባይደሉት ከአንተ እጅግ በራቁት ከተሞች ሁሉ እንዲሁ ታደርጋለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእነዚህ አሕዛብ ከተሞች ባይደሉት ከአንተ እጅግ በራቁት ከተሞች ሁሉ እንዲሁ ታደርጋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንግዲህ የአካባቢህ አሕዛብ ከተሞች ባልሆኑትና ከአንተ እጅግ ርቀው በሚገኙት ከተሞች ሁሉ ላይ የምታደርገው ይኸው ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ደኢያሳፐ ሃኪደ ደእያ ካታማቱዋካ ኦይቂያ ዎደ፥ ሄዋዳን ኦታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte de'iyaasaappe haakkiide de'iyaa katamatuwaakka oyk'k'iyaa wode, hewaadan ootsiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka intte dizasoppe haakki diza katamatakka intte oykkiza wode hayssafe kaallizayssa ooththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኢንቴ ዲዛሶፔ ሃኪ ዲዛ ካታማታካ ኢንቴ ኦይኪዛ ዎዴ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ ኦቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ደእያ በሳፈ ሃክድ ደእያ ካታማታ ነ ኦይክያ ዎደ ሄሳዳ ኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne de7iya bessaafe haakidi de7iya katamata ne oykiya wode hessada ootha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ የአካባቢህ አሕዛብ ከተሞች ባልሆኑትና ከአንተ እጅግ ርቀው በሚገኙት ከተሞች ሁሉ ላይ የምታደርገው ይኸው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ከምትኖርበት ምድር ርቀው የሚገኙትንና በቅርብ ለሚገኙ ሕዝቦች ንብረት ያልሆኑ ከተሞችን በኀይል በምትይዝበት ጊዜ የምትወስደው እርምጃ ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነተን ካባኻትኩም የመና ዝረሓቓ ዅለን ከተማታት፥ ካብ ከተማታት እዞም እትወርስዎም ዘለኹም ኣህዛብ ዘይኮናውን፥ ከምኡ ግበርወን።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ከተማታት እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ዘይኮና፡ ከምኡ ግበረለን።