Deuteronomy 20:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብቲ ውግእ ምስ ቀረብኩም ድማ፡ እቲ ኻህን ቀሪቡ ነቶም ህዝቢ ይዛረቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ጦር​ነ​ትም በቀ​ረ​ባ​ችሁ ጊዜ ካህኑ ይቅ​ረብ፤ ለሕ​ዝ​ቡም እን​ዲህ ብሎ ይን​ገ​ራ​ቸው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ሰልፍም በቀረባችሁ ጊዜ ካህኑ ይቅረብ ለሕዝቡም እንዲህ ብሎ ይንገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ውጊያው ቦታ ስትቃረቡ፥ ካህኑ ወደ ፊት ወጣ ብሎ ለሕዝቡ ይናገር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ኦላ ዶማናፐ ካሰቲደ፥ ቄሲ ስንዉ አደ ሀዋዳን ያጎ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte olaa doommanaappe kasetiide, k'eesii sintsaw aad'd'iide hawaadan yaago;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte ola doommanaappe sinththatidi qeesezi ola asaakko shiiqidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ኦላ ዶማናፔ ሲንቲዲ ቄሴዚ ኦላ ኣሳኮ ሺቂዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ኦላ ዶማናፐ ኮይሮ፥ ካህነይ ኦላንቾታ ስን አድ ሀይሳዳ ያጎ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte ola doomanaape koyro, kahiney olanchota sinthe aadhidi haysada yaago;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ ውጊያው ቦታ ስትቃረቡ፣ ካህኑ ወደ ፊት ወጣ ብሎ ለሰራዊቱ ይናገር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጦርነት ከመጀመራችሁ በፊት ካህኑ ወደ ሠራዊቱ ቀርቦ እንዲህ ይበል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ውግእ ምስ ቀረብኩም እቲ ኻህን ነቲ ሰራዊት
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸውን ድማ እዩ፡ ናብቲ ውግእ ምስ ቀረብኩም፡ እቲ ኻህን ቀሪቡ ነቲ ህዝቢ ይዛረቦ፡