Deuteronomy 20:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጓል ኣንስተይቲ ሓጽዩ ዘይወሰዳኸ እንታይ ሰብኣይ ኣሎ፧ ኣብ ውግእ ከይመውት ካልእ ሰብ ከይወስዳ፡ ናብ ቤቱ ይምለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሚስ​ትም አጭቶ ያላ​ገ​ባት ሰው ቢኖር በጦ​ር​ነት እን​ዳ​ይ​ሞት ሌላም ሰው እን​ዳ​ያ​ገ​ባት ወደ ቤቱ ተመ​ልሶ ይሂድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሚስትም አጭቶ ያላገባትም ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያገባት ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሚስት አጭቶ ያላገባት አለን? ወደ ቤቱ ይመለስ፤ ያለበለዚያ በጦርነቱ ይሞትና ሌላ ሰው ያገባታል።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማጫ አሳ ጊግሲደ አክቤና አሳይ ደኦፐ፥ እ ሀ ኦላን ሀይቂና፥ ሀራ አሳይ እዞ ማችያ አከናዳን፥ እ ባረ ጎለ ስሞ’ ያግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mac'c'a asaa giigissiide akkibeenna Asay de'ooppe, I ha olan hayk'k'ina, hara Asay izo machchiyaa akkenaadan, I bare golle simmo› yaagino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Machcho ekkana giigsi woththida asi olan hayqqiin hara asi izo ekkontta mala izi baso simmo» getto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማቾ ኤካና ጊግሲ ዎዳ ኣሲ ኦላን ሃይቂን ሃራ ኣሲ ኢዞ ኤኮንታ ማላ ኢዚ ባሶ ሲሞ» ጌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማቾ ኦይችድ ኤክቦና አስ ደእኮ፥ እ ኦላን ሀይቅን፥ ሀራ አስ እያ ማችዉ ኤኮና መላ እ ሶ ስሞ” ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Macho oychidi ekiboonna asi de7iko, I olan hayqin, hara asi iya machiw ekonna mela I soo simmo” yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሚስት አጭቶ ያላገባት አለን? ወደ ቤቱ ይመለስ፤ አለዚያ በጦርነቱ ይሞትና ሌላ ሰው ያገባታል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሚስት ለማግባትስ ልጃገረድ ያጨ ሰው አለን? ይህ ከሆነ እርሱ ወደ ቤቱ ይመለስ፤ ያለበለዚያ እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት እርሱ ያጫት ልጃገረድ ለሌላ ሰው ሚስት ትሆናለች።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጓል ዝተሓፅየ ሰብ እሞ ዘይተመርዓዋ መን ኣሎ? ኣብ ውግእ ከይመውት እሞ ኻልእ ሰብ ከይምርዐዋስ ይኺድ፤ ናብ ቤቱውን ይመለስ’ ኢሎም ይዛረብዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሰበይቲ እተሓጽየ ሰብ እሞ ዘየእተዋ መን ኣሎ፡ ኣብ ውግእ ከይመውት እሞ ካልእ ሰብ ከይወስዳድ ይኺድ፡ ናብ ቤቱውን ይመለስ።