Deuteronomy 23:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ካባታቶም እተወልዱ ውሉዳት ኣብ ሳልሳይ ወለዶኦም ናብ ኣኼባ እግዚኣብሄር ኪኣትዉ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእነርሱም በሦስተኛው ትውልድ የሚወለዱ ልጆች ወደ እግዚአብሔር ቤት ይግቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነርሱም በሦስተኛው ትውልድ የሚወለዱ ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ይግቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱም በሦስተኛው ትውልድ የሚወለዱ ልጆች ወደ ጌታ ጉባኤ ይግቡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቶ ሄዘን የለታ ናናይ መና ጎዳ አሳ ማባራ ገላናዉ ዳንዳዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttoo heezzentso yeletaa naanay Med'inaa Godaa asaa maabaraa gelanaw danddayiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta zereththi heedzdzanththo yeletappe doommidi GODAA asaa shiiqon walakettana dandayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ዜሬ ሄን ዬሌታፔ ዶሚዲ ጎዳ ኣሳ ሺቆን ዋላኬታና ዳንዳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ሄን የለተይ ጎዳ ሺቁዋ ገላናዉ ዳንዳኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta heedzantho yeletethay Godaa shiiquwa gelanaw danda7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለእነርሱ የተወለዱላቸው የሦስተኛው ትውልድ ልጆች ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጉባኤ መግባት ይችላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእነርሱም ከሦስተኛው ትውልድ በኋላ ዘሮቻቸው የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ አባሎች ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ሳልሳይ ትውልዲ ዝተወለዱ ደቆም ናብ ጉባኤ እግዚኣብሄር ይእተዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ሳልሳይ ወለዶ እንተወልዱ ቖልዑኦም ናብ ማእሀብር እግዚኣብሄር ይእትው።