Deuteronomy 24:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ግብጺ ምስ ወጻእኩም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምስ ሚርያም ኣብ መገዲ ዝገበሮ ዘክር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህ እግዚአብሔር ከግብፅ ባወጣችሁ ጊዜ በመንገድ ሳላችሁ በማርያም ላይ ያደረገውን ዐስብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህ እግዚአብሔር ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ በመንገድ ሳላችሁ በማርያም ላይ ያደረገውን አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከግብጽ ከወጣችሁ በኋላ በመንገድ ላይ ሳላችሁ ጌታ እግዚአብሔር በማርያም ላይ ያደረገባትን አስታውሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ግብጼፐ ከሲደ ኦግያን ደእሽን፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሚርያም ቦላ ኦዳዋ ሀሳይተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte Gibs'eppe kesiide ogiyaan de'ishshin, Med'inaa Goday hintte S'oossay Miiriyaami bolla ootseeddawaa hassayite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte Gibxeppe kezi yishin GODAA intte Xoossi Maarami bolla ooththidayssa yuushshi qopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ጊብጼፔ ኬዚ ዪሺን ጎዳ ኢንቴ ጾሲ ማራሚ ቦላ ኦዳይሳ ዩሺ ቆፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ግብፀፈ ከያዳ ኦገን ደእሽን፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ማይራም ቦላ ኦዳይሳ አኬካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni Gibxefe keyada ogen de7ishin, Goday ne Xoossay Mayraami bolla oothidaysa akeeka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከግብፅ ከወጣችሁ በኋላ በመንገድ ላይ ሳላችሁ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በማርያም ላይ ያደረገባትን አስታውሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከግብጽ ወጥታችሁ በጒዞ ላይ ሳላችሁ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር በማርያም ላይ ያደረገውን አስታውሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እቲ ኻብ ግብፂ ወፂእኹም ኣብ መንገዲ እንተለኹም፥ ኣብ ሚርያም ዝገበሮ ዘክሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እቲ ኻብ ግብጺ ወጺእኩም ኣብ መገሱ ኸሎኹም፡ ንሚርያም ዝገብሮ ዘክር።