Deuteronomy 26:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ከምቲ ዝኣዘዝካኒ ዅሉ ትእዛዛትካ፡ ነቲ ቕዱስ ህያባት ካብ ቤተይ ኣምጺአ፡ ንሌዋዊን ንጓናን፡ ንዘኽታምን ንመበለትን ሂበዮ ኣለኹ። ትእዛዛትካ ኣይጠሓስኩን ኣይረሳዕክዎን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል፦ የተቀደሰውን ነገር ከቤቴ ለይች ለሌዋዊው፥ ለመጻተኛውም፥ ለድሀ-አደጉም፥ ለመበለቲቱም እንዳዘዝኸኝ ትእዛዝ ሁሉ ሰጥቼአለሁ፤ ትእዛዝህን ምንም አላፈረስሁም፤ አልረሳሁምም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል። የተቀደሰውን ነገር ከቤቴ ወስጄ ለሌዋዊው ለመጻተኛውም ለድሀ አደጉም ለመበለቲቱም እንዳዘዝኸኝ ትእዛዝ ሁሉ ሰጥቼአለሁ፤ ትእዛዝህን ምንም አላፈረስሁም፥ አልረሳሁምም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያ በኋላ ለጌታህ እግዚአብሔር እንዲህ በል፦ ‘ከቤቴ የተቀደሰውን ድርሻ ወስጄ በሰጠኸኝ ትእዛዝ መሠረት ለሌዋዊው፥ ለመጻተኛው፥ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ሰጥቻለሁ። ከትእዛዝህ አልወጣሁም፤ አንዱንም አልረሳሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታን ታ ጎለፐ ጾሳዉ ዱማቴዳ ካ ከሳደ፥ ኔን ታና አዛዜዳ ነ አዛዙዋዳን ሌዋቶ፥ በተቶ፥ አታ አዉ ባይና ናናቶነ አምኤቶ እማድ። ታን ነ አዛዙዋፐ እቱዋነ መንበይከ፤ ቃይ እቱዋነ ዶጋ አጋበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, hawaadan yaaga; ‹Taani ta golleppe S'oossaw dummateedda katsaa kessaade, neeni taana azazeedda ne azazuwaadan Leewatoo, betetoo, aata aawuu bayinna naanatoonne am"etoo immaad. Taani ne azazuwaappe ittuwaanne mentsabeykke; k'ay ittuwaanne doga aggabeyikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAA ne Xoossaa sinththan, «Ne azazida mala tani tasoppe nees dummatidayssa Lewe qommotas, bete asatas, yi7otassinne am7etas immadis; tani ne azazotappe issinokka menththabeekke; qasse issinokka doga aggabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ኔ ጾሳ ሲንን፥ «ኔ ኣዛዚዳ ማላ ታኒ ታሶፔ ኔስ ዱማቲዳይሳ ሌዌ ቆሞታስ፥ ቤቴ ኣሳታስ፥ ዪኦታሲኔ ኣምኤታስ ኢማዲስ፤ ታኒ ኔ ኣዛዞታፔ ኢሲኖካ ሜንቤኬ፤ ቃሴ ኢሲኖካ ዶጋ ኣጋቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ፥ ነ ፆሳኮ፥ “ታኒ ታ ሶፐ ዱማትዳ ካ እሞታ ከሳዳ፥ ነ ታና ኪትዳይሳዳ ሌወታስ፥ በተ አሳስ፥ ይኦታስነ አምኤታስ እማስ። ታኒ ነ ኪታፐ እሱዋካ መንብከ፤ እሱዋካ ዶጋ አጋብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa, ne Xoossaako, “Taani ta soope dummatida katha imota kessada, ne tana kiittidaysada Leewetas, bete asaas, yi7otasinne am7etas immas. Taani ne kiitaape issuwaka menthabike; issuwaka doga aggabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያ በኋላ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲህ በል፤ “በሰጠኸኝ ትእዛዝ መሠረት የተቀደሰውን ክፍል ከቤቴ አውጥቼ ለሌዋዊው፣ ለመጻተኛው፣ አባት ለሌለውና ለመበለቲቱ ሰጥቻለሁ። ከትእዛዝህ አልወጣሁም፤ አንዱንም አልረሳሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል፦ ‘ከቤቴ የተቀደሰውን ድርሻ ወስጄ ባዘዝከን ትእዛዞች ሁሉ መሠረት ለሌዋውያን፥ ለመጻተኞች፥ ለሙት ልጆችና ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶች ሰጥቼአለሁ፤ ከትእዛዞችህም አልተላለፍኩም፤ የዘነጋሁትም ነገር የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ‘ነቲ ዝተቐደሰ ኣስራት ካብ ገዛና ኣውፂእና፥ ከምቲ ዝኣዘዝካና ዅሉ ትእዛዛትካ፥ ንሌዋዊን ንስደተኛን ንደኽታምን ንመበለትን ሂብና ኣለና፤ ካብ ትእዛዛትካ ሓደ እኳ ኣየጕደልናን፤ ኣይረሳዕናንውን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ በል፡ ነቲ እተቐደሰ ኻብ ቤተይ ኣውጺኤ፡ ከምቲ ዝአዘዝካኒ ኹሉ ትእዛዝካ፡ ንሌዋውን ንስደተኛን ንዘኽታምን ንመበለትን ሀብኩ፡ ካብ ትእዛዛትካ ገለ እኳ ኣየፍረስኩን ኣይረሳዕኩንውን።