Deuteronomy 27:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሌዋውያን ድማ ንዅሎም ሰብ እስራኤል ብዓውታ ይዛረቡን ይዛረቡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሌዋውያንም ከፍ ባለች ድምፅ ለእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንዲህ ብለው ይናገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሌዋውያንም ከፍ ባለች ድምፅ ለእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንዲህ ብለው ይናገራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሌዋውያን ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እንዲህ ብለው ይናገሩ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሌዋቱ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ፥ እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Leewatuu barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Lewe qommoti ba qaala dhoqqu histtidi hayssafe kaalliza qaalaa Isra7eele asa ubbaas getto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሌዌ ቆሞቲ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ሃይሳፌ ካሊዛ ቃላ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ጌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሌወት ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ እስራኤለ አሳኮ ሀይሳዳ ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Leeweti banta qaala dhoqu oothidi, Isra7eele asaako haysada yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሌዋውያን ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እንዲህ ብለው ይናገሩ፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሌዋውያንም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ከዚህ የሚከተለውን ቃላት ይናገሩ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሌዋውያን ድማ፥ ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል ብዓብዪ ድምፂ ኸምዙይ እናበሉ ይዛረብዎም፦
Amharic Tigrinya 2011
ሌዋውያን ድማ ይምለሱ፡ ንኹሉ ሰብ እስራኤል ከአ ብዓብዩ ድምጺ ይበሉ።