Deuteronomy 28:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘሎ ህዝቢ ምድሪ ድማ ስም እግዚኣብሄር ከም እተጸውዐካ ኺርኢ እዩ። ንሳቶም ድማ ክፈርሁኻ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምድር አሕዛብም ሁሉ የአምላክህ የእግዚአብሔር ስም በአንተ ላይ እንደ ተጠራ አይተው ይፈሩሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምድር አሕዛብም ሁሉ የእግዚአብሔር ስም በአንተ ላይ እንደ ተጠራ አይተው ይፈሩሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድር አሕዛብም ሁሉ በጌታ ስም መጠራትህን ያያሉ፤ ይፈሩሃልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ጋድያን ደእያ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ሱንይ ኔናን ጼገቴዳዋ በኢደ ያያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, gadiyaan de'iyaa Asay ubbay Med'inaa Godaa suntsay neenan s'eegetteeddawaa be'iide yayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye biitta bolla diza derey wurikka GODAA sunththi nenan xeygettizayssa be7idi nees yayyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ቢታ ቦላ ዲዛ ዴሬይ ዉሪካ ጎዳ ሱን ኔናን ጼይጌቲዛይሳ ቤኢዲ ኔስ ያያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ ጎዳይ ባ ሱንን ነና ፄግዳይሳ በእድ ያያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, biittan de7iya asa ubbay Goday ba sunthan nena xeegidaysa be7idi yayyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የምድር አሕዛብ ሁሉ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ስም መጠራትህን ያያሉ፤ ይፈሩሃልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያን በኋላ በምድር ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ የእግዚአብሔር ወገን መሆንክን አይተው ይፈሩሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ኣህዛብ ምድሪ ኸዓ ብስም እግዚኣብሄር ከም ዝተፀዋዕኹም ሪኦም ክፈርሑኹም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሎም ህዝብታት ምድሪ ኸአ፡ ብስም እግዚኣብሄር ከም እተጸዋዕካ ይርኣዩ እሞ ይፈርሁኻ።