Deuteronomy 28:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነቲ ዝናም ምድርኩም ዱኹዒን ሓመድን ኪገብሮ እዩ። ካብ ሰማይ ክሳዕ እትጠፍእ ናባኻትኩም ክወርድ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የምድርህን ዝናብ ጭጋግ ያደርጋል፤ እስክትጠፋም ድረስ ከሰማይ አፈር ይወርድብሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የምድርህን ዝናብ ትቢያና አፈር ያደርጋል፤ እስክትጠፋ ድረስ ከሰማይ ይወርድብሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የምድርህን ዝናብ ወደ ዐቧራነትና ወደ ትቢያነት ይለውጠዋል፤ እስክትጠፋም ድረስ ይህ ከሰማይ ይወርድብሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ነ ጋድያን ቡክያ እራ ልያነ ባና ከሳና፤ ኔን ጋድያፐ ያና ጋካናዉ፥ ባናይ ሳሉዋፐ ዱገ ቡካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday ne gadiyaan bukkiyaa iraa d'iiliyaanne baana kessana; neeni gadiyaappe d'ayana gakkanaw, baanay saluwaappe duge bukkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ne biittan bukkiza iraa buuhenne gudulla kessana; neni biittafe dhayana gakkanaas gudullay saloppe duge bukkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኔ ቢታን ቡኪዛ ኢራ ቡሄኔ ጉዱላ ኬሳና፤ ኔኒ ቢታፌ ያና ጋካናስ ጉዱላይ ሳሎፔ ዱጌ ቡካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ነ ቢታን ቡክያ እራ ብዶነ ባና ከሳና፤ ኔኒ ያና ጋካናዉ ሳሎፐ ባን ቡካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ne biittan bukiya ira bidonne baana kessana; neeni dhayana gakanaw salope baani bukana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) የምድርህን ዝናብ ወደ ዐቧራነትና ወደ ትቢያነት ይለውጠዋል፤ ይህም እስክትጠፋ ድረስ ከሰማይ ይወርድብሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዝናብ ፈንታ እስክትጠፋ ድረስ እግዚአብሔር በአንተ ላይ በዐውሎ ነፋስ የሚነዳ ትቢያና አሸዋ ይልክብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንዝናም ምድሪኹም በነንታን ሓመድን ክገብሮ እዩ። ክሳዕ እትጠፍኡ ኸዓ፥ እዙይ ካብ ሰማይ ክወርደኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ዝናብ ምድርኻ ተጎጓን ሓመድን ኪገብሮ እዩ፡ ክሳዕ እትጠፍእ፡ ካብ ሰማይ ኪወርደካ እዩ።