Deuteronomy 28:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስጋኻ ድማ መግቢ ንዅለን ኣዕዋፍ ሰማይን ንእንስሳ ዘገዳም ምድርን ኪኸውን እዩ፣ ሓደ እኳ ኣይኪቐንጥጦምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሬሳህ ለሰማይ ወፎች ሁሉ፥ ለምድርም አራዊት መብል ይሆናል፤ የሚቀብርህም አታገኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሬሳህ ለሰማይ ወፎች ሁሉ ለምድርም አራዊት መብል ይሆናል፥ የሚያስፈራቸውም የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሬሳህ የሰማይ አሞሮችና የምድር አራዊት መብል ይሆናል፤ የሚያባርራቸውም አይኖርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ አሃይ ሳሉዋ ካፉዋ ኡባዉነ ባዙዋ ዶአዉ ቁማ ግዳና፤ ኡንቱንታ የደርስያባይካ ደኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne anhay saluwaa kafuwaa ubbawunne bazzuwaa do'aw k'uma gidana; unttuntta yederssiyaabaykka de'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne ahay salo kafotassinne bazzo do7atas quma gidana; istta gooddana asikka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኣሃይ ሳሎ ካፎታሲኔ ባዞ ዶኣታስ ቁማ ጊዳና፤ ኢስታ ጎዳና ኣሲካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ አሀይ ሳሎ ካፎታስነ ባዞ ዶአታስ ካ ግዳና፤ ኤንታ የደያ ኦንካ ዴና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne ahay salo kafotasinne bazzo do7atas kathi gidana; enta yedethiya oonika deenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሬሳህ የሰማይ አሞሮችና የምድር አራዊት ሲሳይ ይሆናል፤ በማስፈራራትም የሚያባርራቸው አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በምትሞትበትም ጊዜ ወፎችና የምድረ በዳ አራዊት ሥጋህን ይበሉታል፤ የሚያባርራቸውም አይኖርም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሬሳታትኩም ምግቢ ዅሎም ኣዕዋፍ ሰማይን ኣራዊት ምድርን ክኸውን እዩ፤ ዘባርሮም ከዓ ኣይህሉን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሬስታትካ ንኹሎም ኣዕዋፍ ሰማይን ንኣራዊት ምድርን ብልዒ ኪኸውን እዩ፡ ዚሰጎም ከአ የልቦን።