Deuteronomy 28:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፍረ ምድርካን ኵሉ ጻዕርኻን ብዘይትፈልጦ ህዝቢ ኪበልዖ እዩ። ወትሩ ድማ ክትጭፍለቕን ክትጭፍለቕን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምድርህን ፍሬ፥ ድካምህንም ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተም ሁልጊዜ የተጨነቅህ፥ የተገፋህም ትሆናለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምድርህን ፍሬ ድካምህንም ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተም ሁልጊዜ የተጨነቅህ የተገፋህም ትሆናለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድርህንና የድካምህን ፍሬ ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል። ዕድሜ ልክህን በጭካኔና በማያቋርጥ ጭቆና ትኖራለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ቢታ አይፍያነ ነ ዳቡሬዳዋ ኡባ ነ ኤረና አሳይ ማና፤ ነ ደኦ ኡባን ኡቁነቴዳዋነ ናቀቴዳዋ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne biittaa ayifiyaanne ne daabureeddawaa ubbaa ne erenna Asay maana; ne de'o ubbaan uk'k'unnetteeddawaanne naak'etteeddawaa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne biittaa kaththa ayfenne ne daabura kessida ubbaa hara dere asi maana; neni ne de7o ubbaan un7ettidaadenne qohettidaade gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ቢታ ካ ኣይፌኔ ኔ ዳቡራ ኬሲዳ ኡባ ሃራ ዴሬ ኣሲ ማና፤ ኔኒ ኔ ዴኦ ኡባን ኡንኤቲዳዴኔ ቆሄቲዳዴ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ቢታ አይፍያነ ነ ጫዋ ኡባ ነ ኤሮና አስ ማና፤ ነ ደኦ ላይ ኡባን ኡንኤትዳይሳነ ናቀትዳይሳ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne biitta ayfiyanne ne cawa ubbaa ne eronna asi maana; ne de7o laytha ubban un7etidaysanne naaqetidaysa gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምድርህንና የድካምህን ፍሬ ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ ዕድሜ ልክህን በጭካኔና በጭቈና ከመኖር በቀር የሚተርፍህ ነገር አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በከባድ ሁኔታ የደከምክበትን የእህልህን ሰብል የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተ ግን በዘመንህ ሁሉ ግፍና ጭቈና በቀር የሚተርፍህ ነገር የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፍረ ምድሪኹምን ኵሉ ፃዕሪኹምን ድማ ዘይትፈልጥዎ ህዝቢ ኽበልዖ እዩ። ኵልሻዕ ከዓ ግፉዓትን ጭኑቓትን ክትኮኑ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ፍረ ምድርኻን ብዘሎ ጻዕርኻን ድማ ዘይትፈልጦ ህዝቢ ኺበልዖ እዩ። ወርትግ ከአ ጥቑዕን ጽቑጥን ትኸውን።