Deuteronomy 3:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዛ በቲ ጊዜ እቲ ዝወረስናያ ምድሪ፡ ካብታ ኣብ ጥቓ ፈለግ ኣርኖን ዘላ ኣሮኤርን ፍርቂ ኣኽራን ጊልዓድን ከተማታታን፡ ንሮቤናውያንን ጋዳውያንን ሂበዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ይህ​ች​ንም ምድር በዚ​ያን ዘመን ወረ​ስን፤ በአ​ር​ኖ​ንም ሸለቆ አጠ​ገብ ካለ​ችው ከአ​ሮ​ዔር ጀምሮ የገ​ለ​ዓ​ድን ተራ​ራማ ሀገር እኩ​ሌታ፥ ከተ​ሞ​ቹ​ንም ለሮ​ቤ​ልና ለጋድ ነገድ ሰጠ​ኋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህችንም ምድር በዚያን ዘመን ወረስን፤ በአርኖንም ሸለቆ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ የገለዓድን ተራራማ አገር እኩሌታ ከተሞቹንም ለሮቤልና ለጋድ ነገድ ሰጠኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ወቅት ይህችን ምድር በወረስን ጊዜ፥ በአርኖንም ሸለቆ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ የገለዓድን ተራራማ አገር እኩሌታ ከተሞቹንም ለሮቤልና ለጋድ ነገዶች ሰጠኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄ ቢታ ኑን ላቴዳዋፐ ጉይያን፥ አርኖና ሻፋ ዶናን ደእያ አሮኤራ ካታማፐ ዶሚደ ደእያ ሳኣነ፥ ደረትያ ጋላኣደ ጋድያፐ ባጋ አ ካታማቱዋናካ ሮቤላ ዛረቶነ ጋዳ ዛረቶ ታን እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«He biittaa nuuni laatteeddawaappe guyyiyaan, Arnnoona Shaafaa doonaan de'iyaa Aaro'eera katamaappe doommiide de'iyaa sa'aanne, deretiyaa Gala'aade gadiyaappe bagga Aa katamatuwaanakka Roobeela zaretoonne Gaada zaretoo taani immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He biittayo nuni laattidaappe Arnoone shaafaa achchan diza Aaro7eere katamaappe doommidi pudeha baggan diza derezanne gezze biittan diza Gala7aade deraappe baggaa heen diza katamatara Oroobeele zereththatassinne Gaade zereththatas immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ቢታዮ ኑኒ ላቲዳፔ ኣርኖኔ ሻፋ ኣቻን ዲዛ ኣሮኤሬ ካታማፔ ዶሚዲ ፑዴሃ ባጋን ዲዛ ዴሬዛኔ ጌዜ ቢታን ዲዛ ጋላኣዴ ዴራፔ ባጋ ሄን ዲዛ ካታማታራ ኦሮቤሌ ዜሬታሲኔ ጋዴ ዜሬታስ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ቢታ ኑኒ ላትዳፐ ጉየ፥ አርኖና ሻፋ ዶናን ደእያ አሮኤራ ካታማፐ ዶምድ ደእያ በሳነ ደረይ ዳርያ ጋላዳ ቢታፈ ባጋ ጉጃዳ እያ ካታማታራ ሮቤላስነ ጋደ ኮቻስ ታኒ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He biitta nuuni laatidaape guye, Arnoona shaafa doonan de7iya Aro7eera katamaape doomidi de7iya bessaanne derey dariya Galada biittafe baggaa gujada iya katamatara Robeelasinne Gaade kochaas taani immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ከያዝነው ምድር ላይ በአርኖን ሸለቆ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር አንሥቶ በስተ ሰሜን ያለውን ግዛት፣ በተጨማሪም ኰረብታማውን የገለዓድ አገር እኩሌታ ከነከተሞቹ ለሮቤላውያንና ለጋዳውያን ሰጠኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ምድሪቱን ከወረስን በኋላ በአርኖን ወንዝ አጠገብ ካለችው ከዓሮዔር ከተማ ጀምሮ በስተ ሰሜን በኩል ያለውን ግዛትና የኮረብታማይቱን የገለዓድን እኩሌታ ከነከተሞችዋ ለሮቤልና ለጋድ ነገዶች ሰጠሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ነዛ ምድሪ እዚኣ ምስ ወረስናያ፥ ነቲ ብሰሜን ከተማ ኣሮዔር፥ ኣብ ጥቓ ፈለግ ኣርኖን ዘሎን፥ ፍርቂ ደጕዓ ገለዓድ ምስ ናይ ከተማታታን ንደቂ ሮቤልን ንደቂ ጋድን ሃብኩዎም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ጊዜ እቲኣ እዛ ምድሪ እዚኣ ወረስና። ካብታ ለሰ ኣርኖን ዘላ ዓሮዔር ፈረቓ ኸረን ጊልኣድን ከተማታትን ንደቂ ሮቤልን ንደቂ ጋድን ሀብክዎም።