Deuteronomy 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዝተረፈ ጊልዓድን ብዘላ ባሳንን መንግስቲ ዖግ ድማ ንፍርቂ ነገድ ምናሴ ሃብክዎም። ብዘላ ዞባ ኣርጎብ ምስ ብዘላ ባሳን፡ እታ ምድሪ ግዙፋት ተባሂላ እትጽዋዕ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከገ​ለ​ዐ​ድም የቀ​ረ​ውን የዐ​ግን መን​ግ​ሥት ባሳ​ንን ሁሉ፥ የአ​ር​ጎ​ብ​ንም ምድር ሁሉ ለም​ናሴ ነገድ እኩ​ሌታ ሰጠሁ፤ ያችም ባሳን ሁሉ የራ​ፋ​ይም ሀገር ተብላ ተቈ​ጠ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከገለዓድም የቀረውን የዐግንም መንግሥት ባሳንን ሁሉ፥ የአርጎብንም ምድር ሁሉ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ሰጠሁ፤ ያችም ባሳን ሁሉ የራፋይም አገር ተብላ ተቈጠረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከገለዓድም የቀረውን የዖግንም መንግሥት ባሳንን ሁሉ፥ የአርጎብንም ግዛት ሁሉ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ሰጠሁ፥ ያቺ ባሳን ሁሉ የራፋይም አገር ተብላ ተጠራች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋላኣደፐ አቴዳዋነ ኦግ ሞድያ ባሳነ ቢታ ኡባ፥ ሄዌካ አርጎባ ካዉተ ቃይ ምናሰ ዛርያፐ ባጋቶ እማድ። (ሄ ባሳነ ቢታይ ኡባይ ራፋየቱዋ ቢታ ጌተት ጼሰቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gala'aadeppe atteedawaanne Oogi mooddiyaa Baasaane biittaa ubbaa, hewekka Arggooba kawutetsaa k'ay Minaase zariyaappe baggatoo immaad. (He Baasaane biittay ubbay Rafaayetuwaa biittaa geetetti s'eesetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gala7aade dereppe attida biittanne Aagey haariza Baasaane biitta ubbaa, hessika Argoba kawoteththaa Minaase zereththatappe baggaytas immadis. (He Baasaane biitta ubbay Erafaymeta biitta geetetti xeygettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋላኣዴ ዴሬፔ ኣቲዳ ቢታኔ ኣጌይ ሃሪዛ ባሳኔ ቢታ ኡባ፥ ሄሲካ ኣርጎባ ካዎቴ ሚናሴ ዜሬታፔ ባጋይታስ ኢማዲስ። (ሄ ባሳኔ ቢታ ኡባይ ኤራፋይሜታ ቢታ ጌቴቲ ጼይጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋላዳፐ አትዳይሳነ ኦገይ ሃርያ ባሳነ ቢታ ኡባ ምናሰ ኮቻ ባጋስ እማስ፤ ሄስካ፥ አርጎባ ካዎተ። (ሄ ባሳነ ቢታይ ኡባይ ራፋይመታ ቢታ ጌተትድ ፄገቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Galadape attidaysanne Oogey haariya Baasane biitta ubbaa Minaase kochaa baggaas immas; hessika, Argoba kawotethaa. (He Baasane biittay ubbay Raafaymeta biitta geetetidi xeegetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀሪውን የገለዓድ ምድርና የዐግ ግዛት የሆነውን ባሳንን በሙሉ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ሰጠሁ። በባሳን የሚገኘው መላው የአርጎብ ክልል የራፋይማውያን ምድር በመባል ይታወቅ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለምናሴ ነገድ እኩሌታም ከገለዓድ የተረፈውንና ዖግ ይገዛው የነበረውን ባሳንን በሙሉ ሰጠሁ፤ ይኸውም መላው የአርጎብ ግዛት መሆኑ ነው።” ባሳን የረፋያውያን ምድር በመባል ይታወቅ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ዝተረፈ ምድሪ ገለዓድን ኵላ መንግስቲ ዓግን ድማ ንፍርቂ ነገድ ምናሴ ሃብክዎም። (እታ ኣብ ባሳን ዘላ ሃገር ኣርጎብ ብምልእታ ሃገር ረፋውያን ትብሃል።)
Amharic Tigrinya 2011
ተረፍ ጊልኣድን ኩላ ባሳን መንግስቲ ዖግን ንፈረቓ ነገድ ምናሴ ሀብክዎም። ብዘላ ምድሪ ኣርጎብ፡ ኩላ ባሳን፡ ሃገር ረፋውያን ትበሀል።