Deuteronomy 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ያዒር ወዲ ምናሴ፡ ንብዘላ ምድሪ ኣርጎብ ክሳዕ ግዝኣት ገሱሪን ማኣጋቲን ወሰዳ። ክሳዕ ሎሚ ድማ ብስሙ ባሻን-ሓቮት-ያዒር ኢሉ ሰመዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምናሴ ልጅ ኢያዕር እስከ ጌርጋሴና እስከ መካቲ ዳርቻ ድረስ የአርጎብን አውራጃ ሁሉ ወሰደ፤ ይህችንም የባሳንን ምድር እስከዚች ቀን ድረስ በስሙ አውታይ ኢያዕር ብሎ ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምናሴ ልጅ ኢያዕር እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ ድረስ የአርጎብን ምድር ሁሉ ወሰደ፤ ይህችንም የባሳንን ምድር እስከ ዛሬ ድረስ በስሙ የኢያዕር መንደሮች ብሎ ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምናሴ ልጅ ያኢር፥ ባሳንን እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ ድረስ፥ የአርጎብን ግዛት ሁሉ ወሰደ፥ ይችንም የባሳን ምድር እስከ ዛሬ ድረስ በሚጠራበት የያኢር መንደሮች ብሎ ጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ምናሰ ዛርያፐ ያኢር፥ ኩመን አርጎባ ቢታ ላቴዶ፤ ሄዌካ ጋሹራቱነ ማእካቱ ቢታ ጋጻ ጋካናዉ ደእያ ባሳነ ቢታ። እ ቄር ካታማቱዋ ባረ ሱንን ጼሰታናዳን ኦዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሀቼ ጋካናዉ፥ ሀቦት-ያኢራ ካታማቱዋ ጌተት ጼሰቲኖ።)
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Minaase zariyaappe Yaa'iiri, kumentsaa Arggooba biittaa laatteeddo; hewekka Gashuuratunne Maa'ikatuu biittaa gas'aa gakkanaw de'iyaa Baasaane biittaa. I k'eeri katamatuwaa bare suntsan s'eesettanaadan ootseedda; hewaa diraw, unttunttu hachche gakkanaw, Haboot-Yaa'iira katamatuwaa geetetti s'eesettiino.)
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Minaase qommo gidida Ya7irey Argoba dere kumeththaa laattides; hessika Geeshuretanne Ma7ikate zawa gakkanaas diza Baasaane; he biittayakka iza sunththan xeygettadus; hessa gaason ha7i gakkanaas istti Ya7ire katamata geetetteetes.)
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚናሴ ቆሞ ጊዲዳ ያኢሬይ ኣርጎባ ዴሬ ኩሜ ላቲዴስ፤ ሄሲካ ጌሹሬታኔ ማኢካቴ ዛዋ ጋካናስ ዲዛ ባሳኔ፤ ሄ ቢታያካ ኢዛ ሱንን ጼይጌታዱስ፤ ሄሳ ጋሶን ሃኢ ጋካናስ ኢስቲ ያኢሬ ካታማታ ጌቴቴቴስ።)
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ምናሰ ኮቻፈ ያእር ኩመ አርጎባ ቢታ ላትስ፤ ሄስካ ጌሹረታነ ማእካታ ቢታ ጋፃ ጋካናዉ ደእያ ባሳነ ቢታ። እ ሄ ካታማታ ባ ሱንን ፄገታና መላ ኦስ፤ ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሀች ጋካናዉ፥ ያእራ ካታማታ ጌተትድ ፄገቶሶና።)
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Minaase kochaafe Ya7iri kumetha Argoba biitta laattis; hessika Geeshuretanne Ma7ikata biitta gaxaa gakanaw de7iya Baasane biitta. I he katamata ba sunthan xeegetana mela oothis; hessa gisho, enti hachi gakanaw, Ya7ira katamata geetetidi xeegetoosona.)
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከምናሴ ነገድ የሆነው ኢያዕር፣ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ወሰን ድረስ የሚገኘውን መላውን የአርጎብ ምድር ወሰደ፤ ምድሪቱም በስሙ ተጠራች ፤ ከዚሁ የተነሣ ባሳን እስከ ዛሬ ድረስ ሓቦት ኢያዕር ትባላለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከምናሴ ነገድ ወገን የሆነው ያኢር መላውን የአርጎብ ምድር ወረሰ፤ ይህችውም እስከ ገሹርና እስከ ማዕካ ጠረፍ የምትደርሰው ባሳን ናት፤ መንደሮቹንም በእርሱ ስም እንዲጠሩ አደረገ፤ ስለዚህ እነርሱ የያኢር መንደሮች ተብለው እስከ ዛሬ ይጠራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ያኢር ወዲ ምናሴ፥ ነታ ኽሳዕ ወሰን ግሹራውያንን ማዓካታውያንን ዘላ ምድሪ ኣርጎብ፥ ንባሳን ሓዛ። ብስሙ ድማ ሰፈራት ያዒር ተብሂላ ኽሳዕ ሎሚ ትፅዋዕ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011
ያኢር ወዲ ማናሴ፡ ነታ ኽሳዕ ወሰን ግሹራውያንን ማዓካውያንን ዘላ ኹላ ምድሪ ኣርጎብ ሓዛ። ንእኤን ማለት ባሳን፡ ብስሙ፡ እቲ ኽሳዕ ሎሚ ዚሰመያሉ ዘለዋ፡ ሓዎትያኢር ኣውጽኣለን።