Deuteronomy 3:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ፡ ንዕኡን ንዅሉ ህዝቡን ምድሩን ኣብ ኢድካ ክህቦ እየ እሞ፡ ኣይትፍራህ፡ በለኒ። ከምቲ ኣብ ሄሽቦን ዚነብር ዝነበረ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገበርካዮ ኸኣ ንዕኡ ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም፦ እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ፥ ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦን ይኖር በነበረው በአሞሬዎናውያን ንጉሥ በሴዎን ላይ እንዳደረግህ በእርሱም ታደርግበታለህ አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም። እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦን ይኖር በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ላይ እንዳደረግህ በእርሱም ታደርግበታለህ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም፦ ‘እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፥ በሐሴቦን ይኖር በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሲሖን ላይ እንዳደረግህ በእርሱም ታደርግበታለህ’ አለኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ ታና፤ ‘አዉ ያዮፓ! አያዉ ጎፐ፥ ታን አ፥ አ ኦላንቻቱዋ ኡባናነ አ ቢታና ነ ኩሽያን አደ እማድ። ሀሰቦናን ኡቲደ ካተቴዳ አሞረቱ ካትያ ስሆና ቦላ ኦዳዋዳን፥ ኔን አ ቦላካ ኦና’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Goday taana; ‹Aw yayyoppa! Ayaw gooppe, taani Aa, Aa olanchchatuwaa ubbaananne Aa biittaana ne kushiyan aatsaade immaad. Haseboonan uttiide kaateteedda Amooretuu Kaatiyaa Sihoona bolla ootseeddawaadan, neeni Aa bollakka ootsana› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAY taas, «Kawo Aages babbofa! Tani iza, iza deraanne iza biitta ne kushen aaththa immadis; Haseboonen uttidi haariza Amooreta kawo Sihoone bolla ooththoyssa mala neni iza bollaka ooththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ታስ፥ «ካዎ ኣጌስ ባቦፋ! ታኒ ኢዛ፥ ኢዛ ዴራኔ ኢዛ ቢታ ኔ ኩሼን ኣ ኢማዲስ፤ ሃሴቦኔን ኡቲዲ ሃሪዛ ኣሞሬታ ካዎ ሲሆኔ ቦላ ኦይሳ ማላ ኔኒ ኢዛ ቦላካ ኦና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ ታኮ፥ “እያዉ ያዮፋ፤ ታኒ እያ፥ እያ ኦላንቾታነ እያ ቢታ ኡባ ነ ኩሸን አዳ እማስ። ሀሰቦናን ኡትድ ካዎትዳ አሞረታ ካዋ ስሆና ቦላ ኦዳይሳዳ ኔኒ እያ ቦላ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday taako, “Iyaw yayyofa; taani iya, iya olanchotanne iya biitta ubbaa ne kushen aathada immas. Haseboonan uttidi kawotida Amooreta kawa Sihoona bolla oothidaysada neeni iya bolla oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “እርሱን፣ መላው ሰራዊቱንና ምድሩን በእጅህ አሳልፌ ስለ ሰጠሁህ፣ አትፍራው፤ ሐሴቦንን ይገዛ በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ላይ ያደረግህበትን በእርሱም ላይ አድርግበት” አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ፤ ‘እርሱን አትፍራው፤ እርሱን ሕዝቡንና ምድሩን ሁሉ ለአንተ አሳልፌ እሰጥሃለሁ፤ በሐሴቦን ተቀምጦ ይገዛ በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ ሲሖን ላይ እንዳደረግህ ሁሉ በዚህም ላይ አድርግበት።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ‘ንእኡን ንዅሉ ህዝቡን ንሃገሩን ኣብ ኢድካ ሂበካ ኣለኹ እሞ፥ ኣይትፍርሓዮ። ከምቲ ኣብ ሓሴቦን ንዝነበረ ሴዎን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገበርካዮ፥ ንእኡ ድማ ኸምኡ ኽትገብሮ ኢኻ’ በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከአ በለኒ፡ ንእኡን ንብዘሎ ህዝቡን ንሃገሩን ኣብ ኢድካ ሂበካ ኣሎኹ እሞ፡ ኣይትፍራሀዮ። ከምቲ ኣብ ሔስቦን ንዝነበረ ሲሆን ንጉስ ኣሞራውያን ዝገበርካዮ፡ ንእእዩ ድማ ከምኡ ኽትገብሮ ኢኻ።