Deuteronomy 30:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሰማይ ኣይኰነን፥ ክንሰምዖን ክንገብሮንሲ፡ መን እዩ ምእንታና ናብ ሰማይ ደይቡ ዜምጽኣልና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰምተን እናደርጋት ዘንድ ስለ እኛ ወደ ሰማይ ወጥቶ እርስዋን የሚያመጣልን ማንነው? እንዳትል በሰማይ አይደለችም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰምተን እናደርጋት ዘንድ ስለ እኛ ወደ ሰማይ ወጥቶ እርስዋን የሚያመጣልን ማን ነው? እንዳትል በሰማይ አይደለችም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
‘ሰምተን እንድናደርጋት አምጥቶ ይነግረን ዘንድ ማን ወደ ሰማይ ይወጣልናል?’ እንዳትል፥ በላይ በሰማይ አይደለችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ፥ ‘ኑን ስሲደ አዛዘታናዳን፥ ሳሉዋ ከሲደ ኑዉ ዎናዌ ኦኔ?’ ጌናዳን ሳሉዋን ደኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte, ‹Nuuni sisiide azazettanaadan, saluwaa kesiide nuw wotsanawe oonee?› geenaadan saluwaan de'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Nuni iza siyidi azazettana mala pude salo bi ehidi nuus yootanay oonee?» giidi intte oychchontta mala hayssi wogazi bolla saloppe beettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኑኒ ኢዛ ሲዪዲ ኣዛዜታና ማላ ፑዴ ሳሎ ቢ ኤሂዲ ኑስ ዮታናይ ኦኔ?» ጊዲ ኢንቴ ኦይቾንታ ማላ ሃይሲ ዎጋዚ ቦላ ሳሎፔ ቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ፥ “ኑኒ ስእድ ኪተታና መላ ሳሎ ከይድ ኑስ ዎሳናይ ኦኔ?” ጎና መላ ሳሎና ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni, “Nuuni si7idi kiitetana mela salo keyidi nuus wodhisanay oonee?” goonna mela salona gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እንድንፈጽማት አምጥቶ ይነግረን ዘንድ፣ ማን ወደ ሰማይ ይወጣል?” እንዳትል፣ በላይ በሰማይ አይደለችም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
‘እርሱን ሰምተን እንታዘዘው ዘንድ ማን ወጥቶ ያመጣልናል’ ብለህ እንዳትጠይቅ፥ ይህ ሕግ የሚገኘው በሰማይ አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ‘ናብ ሰማይ ዝድይበልናን ዘምፅአልናን ክንገብሮ ኸዓ ዘስምዐና መን እዩ?’ ከይትብሉ ኣብ ሰማይ ኣይኮነን ዘሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ሰማይ ዚድይበልናን ዜምጽኣልናን፡ ክንገብሮ ኸአ ዜስምዓና መን እዩ፡ ከይትብል፡ ኣብ ሰማይ ኣይኮነን።